ከ«አምቦ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''አምቦ''' በ[[ኢትዮጵያ]] የ[[ኦሮሚያ]] ክልል ከተማ ሲሆን በ[[ምዕራብ ሸዋ ዞን]] ና በ[[አምቦ ወረዳ]] ይገኛል።
በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ49,421 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 24,671 ወንዶችና 247524,750 ሴቶች ይገኙበታል።<ref>[http://www.csa.gov.et/text_files/2005_national_statistics.htm ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን], population.pdf</ref>
 
በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ43,029 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ{{coor dm |11|28|N|36|12|E}} ላይ ነው።<ref> Butler, Rhett A., [http://www.mongabay.com/igapo/2005_world_city_populations/Ethiopia.html 2005 population estimates for cities in Ethiopia]</ref>