ከ«ቡታጅራ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
PlyrStar93 (ውይይት | አስተዋጽኦ) ጥ የ197.156.71.80ን ለውጦች ወደ በለው እንደወትሮ እትም መለሰ። Tag: Rollback |
||
መስመር፡ 3፦
ቡታጅራ የመብራት ኃይል፣ የስልክና የፖስታ ቤት አገልግሎት ካሉዋቸው ከተሞች አንዱ ነው። የብታጅራ ገበያ በየዓርቡ ይካሄዳል።
ለ[[አቡነ ተክለ ሃይማኖት]] የተቀደሠ ምንጭ አለ፤ የከተማ መስጊድ ደግሞ በ1972 ዓም
በ1918 ዓም ሚስዮኑ ፔር አዛዕዝ በሥፍራው ምንም አላገኘም። በ1927 ዓም ግን አንድ ጀርመናዊ ጉዞ ከተማው የጉራጌ አገር መቀመጫ ሆኖ እንደ ተመሠረተ አመለከተ። በ[[1929]] ዓም ጣልያኖቹ ራስ [[ደስታ ዳምጠው]]ን በቡታጅራ ገደሉዋቸው። በ[[1933]] ዓም [[አርበኞች]]ና የ[[ብሪታንያ]] ጭፍሮችም ከተማውን ነጻ አወጡት።
|