ከ«ቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
rv more google gibberish about Santa Claus etc from non-Amharic speakers in Italy
መስመር፡ 44፦
== '''የቅዱስና መዐረግ የተሰጠው''' ==
ይህም መንፈሳዊ ተጋድሎው ከ፪፻፷-፫፻፵ ዓ/ም የነበረው የቤተክርስቲያን አባት የሆነው አውሳብዮስ ዘቂሣርያ ቅዱስ ጊዮርጊስን ብርቱና ጠንካራ ሰማዕት እንደሆነ መስክሯል '''[[የአውሳብዮስ መጽሐፍ ፰-፲]]''' ። ቅዱስ ጊዮርጊስ ብዙ ዘመን ስለ እምነቱ ስለ ሀገሩ ነፃነት ስለ እኩልነት ስለ ሰላም ስለ ፍትህ ስለ ወንጌል መስፋፋት ስለ ቤተክርስቲያን ዕድገት ታማኝ ምስክርነትን በየአድባባየ እየመሰከረ ለሰባት ዓመታት ያህል እየታሰረ እየተሰቃየ እየተገረፈና እየተወገረ ጽኑ ተጋድሎ ከፈፀም በኋላ የመንፈስ ዐርበኝ እንደመሆኑ መጠን የመከራውን ሸለቆ ተሻግሮ ከሕይወት ወደብ ደርሶ ምእመናን እየተያዙ በሚገደሉበት በዱዲያኖስ ዘመን መንግሥት በ፫፻፫ ዓ/ም '''[[ሚያዝያ ፳፫]]''' ቀን ልዳ በሚባለው ሀገር በሰማዕትንት ዐረፈ በዚህም ብዙ የታሪክ ጸሐፊዎች ተስማምተውበታል።ስለ ዜና ቅድስናው ከላይ በተገለፀው መሠረት ቅዱስነቱ ወይም ቅድስና ያለ ሥራ ሊሰጥ ባለመቻሉ ከነአውሳቢዮስ ዘመን ጀምሮ የቅዱስ ጊዮርጊስ የሥራ ታሪክ ጥናት ተጀመረ።ቅዱስ የተባለውን ስም ለማግኘት በሥራና በአካሄድ ክርስቶስን መምሰል እንደሱ ሌላውን ማገልገልና ለራስ ሳይሆን ሰለ ሌላው መኖር ያሻል ስለ ሌላው ተላልፎ መሞት መከራን መቀበል መሰቀልንም መሸከም በሰው ፊት መመስከርና ራስን መካድ ያስፈልጋል።<blockquote>
'''''ቅዱስ ጊዮርጊስም ይህን ሁሉ ተግባር ሠርቶ በመገኘቱ ብዙ ምስክር ተገኝቶለት በ፮ኛው መቶ ዘመን በደቡብ ሶርያ በምትገኘው አድራ ወይም (ይድራስ) በተባለች ቤተክርስቲያን ተሰብስበው የቤተክርስቲያን አባቶች እውነተኛ ሰማዕትነቱንና ቅድስናውን በጉባኤ አጽድቀው ውሳኔውን ለሕዝብ አስተላልፈዋል።በ፩ሺህ፺፮ ዓ/ም ደግሞ በአንጾኪያ በትደርግው የሃይማኖት ጦርንት በራዕይ እንደታየ ተረጋግጦ ስመ ገናና መሆን ጀመረ ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ደሞ ማርያም ልጇን እየሱስ ክርስቶስን ይዛ በምትታይበት ስዕል ሥር [["አክሊለ ፅጌ ማርያም ለጊዮርጊስ ቀፀላ መንግሥቱ አንቲ ሁሉ ታስግዲ ሎቱ ወለኪሰ ይሰግድ ውእቱ"]] ተብሎ ይጻፋል ቅዱስ ጊዮርጊስ የሳንታ ክላውስ ሽማግሌውን ህፃን ልጅ አድርጎ ሲፈጥር, ናቡከደነፆር የእናትን ልጅ አድርጎ የፈጠረውን እና የትንሽ ልጅን ልጅ ከደካማው የሳንታ ክላውዲያ እና ድዓተ-እየሱስ ከሞት አድነዋል. ባለፈው ፓስተር እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስኪ ውስጥ የመጨረሻው የፍርድ ስርዓት ትዕዛዝ በምድር ላይ በፍርድ ቤት ባህል እና በፖለቲካ መካከል ያለውን የመጨረሻ የፍርድ ስርዓት ቀንን ይወክላል በዞኦርቲዝም አገዛዙ ጆርጅ ሶል ሚካንቱስ ሚትራስ ሚካኤል ሚካኤል ሚካኤልን በፀሐይ ብርሃን በጠላት ላይ በሔለን ሁለት መስቀሎች ማርያምን አንትሮፖሞፈርፊክ ቴኦፎን እና ማግዳሌናን ከካይ ኒኮላስ ከሳንታ ክላውስ ጀምስ ከእርከወ በረከቶች ውስጥ 666 ሞቷን ተገድሏል. የወንዴ እንቁላሎች እና የወንዶች እንቁላል የሚደግምበት ኢየሱስ ነው በዓለም ላይ ያለው የክርስትና ውድቀት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ናቸው.'''
</blockquote>
----
መስመር፡ 50፦
== '''ቅዱስ ጊዮርጊስ በእንግሊዝ አገር'''[https://en.m.wikipedia.org/wiki/St_George%27s_Hanover_Square_Church] ==
 
ቅዱስ ጊዮርጊስ በእንግሊዝ አገር ስመ ጥሩ ሰማዕት ነው።"የእንግሊዝ መንግሥት ጠባቂ"በሚል የቅፅል ስም ይጠራል'''[https://en.m.wikipedia.org/wiki/Saint_George]'''።[[File:Raphael - Saint George and the Dragon - Google Art Project.jpg|133px|left|thumb|]]ከ፰ኛው መቶ ዓ/ም ጀምሮ በእንግሊዝ አገር ዝነኛ እንደሆነ እንግሊዞች ያምናሉ በ፩ሺህ፷፩ዓ/ም ገድሉ በአንግሎ ሳክሶን ቋንቋ ተተረጎመ በዚሁ ዓ/ም በስሙ ቤተክርስቲያን ታነጸ በ፩ሺ፪፻፳፪ ዓ/ም ደግሞ በኦክስፎርድ በተደረገእ የሲኖዶስ ጉባኤ በዐሉ ከንኡሳን በዐላት ጋር ገብቶ እንዲቆጠር ተወሰነ።በ፩ሺህ፫፻ ዓ/ም ፫ኛው ኤድዋርድ በነገሠ ጊዜ መደቡ ነጭ የሆነ ቀይ መስቀል ያለበት ባንዲራ ተሠርቶ የተጋዳዩ ጊዮርጊስ ባንዲራ ተባለ ይህም ለምድር ጦርና ለባሕር ኃይል መለያ እንዲሆን ተሰጠ የእንግሊዝ መንግሥት ጠባቂ በሚል እንደገና በ፩ሺህ፬፻፲፭ ዓ/ም በዐሉ ከዐበይት በዐላት ጋር እንዲቆጠር ተወሰነ። '''ዛሬም ቢሆን በእንግሊዝ ቤተክርስቲያን''' በጆጊአይዝ, ጥላዎች እና የሚታዩ እና የማይታዩ መብራቶች እና እንደ አፍቃሪ የፍቅር ተጓዳኝ ሰው ቅዱስ ጊዮርጊስ አልነበረም ክርስቲያን ነው. የዘውትር የጸሎት መጻሐፍ ላይ የሚገኘውን [[ኮመንተሪ]] የበዓላትም ቀን መቁጠሪያ [[ካላንደር]] ሚያዚያ ፳፫ ቀን የቅደስ ጊዮርጊስ ዕረፍት መታሰቢያ ዕለት እንደሆነ ያመለክታል ለዕለቱም ተስማሚ የሆነ ምንባብና መዥሙር በዚሁ የጸሎትም መጻሐፋቸው ተዘጋጅቷል።ይሁን እንጂ አከባበሩ ሥራ ፈቶ በመዋል ሳይሆን ከመንፈሳዊ ሥራቸው ጎን የዕለት ተግባራቸውንም በማከናወን በዐሉን በደመቀ ሁኔታ ያከብራሉ በዚያም ሆነ በዚህ ቅዱስ ጊዮርጊስ በእንግሊዝ አገር ታላቅ አክብሮት ያለው ሰማዕት ነው።''' በተለይም በለንደን ከትማ '''የሚገኘው ካቴድራል የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን በህንፃው አሠራርም ሆነ በውስጣዊ ድርጅቱ መሟላት በካህናት ብዛት ከሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ገዳማትና አድባራት እጅግ የላቅነው እንዲሁም በኦክስፎርድ በሰሜን አይርላንድና በእስኮትላንድ የሚገኙት ታላላቅ ካቴድራሎች ለቅዱስ ጊዮርጊስ መታሰቢያነት የተሰየሙ ናቸው።በእንግሊዝ የቅዱስ ጊዮርጊስ ክብር ከሌሎች ቅዱሳን የላቀና የተወደደ ሆኖ እናገኘዋለን ።[[File:Saint George Church, Hanover Square.jpg|150px|thumb|በእንግሊዝ ሀገር ሀኖቨር ከተማ የሚገኝ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን]]
 
 
መስመር፡ 63፦
== '''ቅዱስ ጊዮርጊስ በኢትዮጵያ''' [https://am.m.wikipedia.org/wiki/ቤተ_ጊዮርጊስ] ==
ቅዱስ ጊዮርጊስ በክርስቲያን አገሮች ሁሉ የታወቀ እንደመሆኑ በኢትዮጵያም የታወቀ ስመ ጥር ሰማዕት ነው። [[File:Katedrála sv. Jiří.jpg|200px|thumb|left|ደብረ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን (አራዳው ጊዮርጊስ)]]ወደ '''[[ኢትዮጵያ]]''' ጽላቱ የገባው ብ፲፫ኛው ክፍለ ዘመን በ'''[[ ዐምደ ጽዮን|ዐፄ ዐምደ ጽዮን]]''' ፕሮፖጋጅጂኒዮርጅ ሜጋኖኤታሪየም ጂኦርጂዮ ዘመነ መንግሥት እንደነበር '''ከ[[ክብረ ነገሥት]] [https://commons.m.wikimedia.org/wiki/Category:St._George%27s_Cathedral_in_Addis_Ababa]''' መረዳት ይቻላል ። በ'''[[ኢየሩሳሌም]]''' የኢትዮጵያ ገዳም ውስጥ ብዙ ዐመታት የኖሩ '''[[አባ ልዑለ ቃል]]''' የተባሉ መነኩሴ ከሶርያ ደብረ ይድራስ ከሚባለው ገዳም የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት ከገድሉ ጋር አምጥተው ለዐፄ አምደ ጽዮን አስረከቡ ዐፄውም ቤተ ክርስቲያን አሠራለት ገድሉም ከዐረብኛ ወደ ግእዝ ተተርጎመ ። '''[[ዐምደ ጽዮን|ዐምደ ጽዮንም]]''' የጊዮርጊስን ጽላት አስይዞ ከጠላቶቹ ጋር በመግጠም አሥር ታላላቅ ዘመቻዎችን በድል አድርጊንት ተወቷል።ከአንዳንድ የታሪክ ዘጋቢዎች እንደተገለጸው ዐፄ አምደ ጽዮን ቅዱስ ጊዮርጊስ አማላጄና ረዳቴ ስለሆነ አረመኔዎች ድል ሊያደርጉኝ አይችሉም እያለ በቅዱስ ጊዮርጊስ አማላጅነትና ረዳትነት አብዝቶ ያምን ነበር።[[File:St George.jpg|200px|thumb|]]<br>
'''[[ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ]]''' ቢሆንም በጥንታዊ ታሪክ እንደተገለጸው በዶዎሮ ክፍለ ሀገር አርዌ በድላይ የተባለ የአረመኔዎች መሪ ነበረ ። እሱም ብዙ ወታደሮች ሰብስቦ ዘርዓ ያዕቆብን ሊወጋው ተነሥ ሰብአዊ ፍጡራን ለሀይማኖቶች ምስጋና ይግባውና እምነትን የሰላም ህይወት ያምናሉ የዝሙት እና ቤተሰብ ሀይል, ድንቁርና, ሞገስን, ክፋትንና ክፋትን የሚያሸንፉትን መልካም ነገሮች, አካልን, አእምሮን, አልፎ ተርፎም የሞቱ አጥንቶች እንኳን በሕይወት አልኖሩም የይሁዲ መስዋዕትነት እራስን ለማጥፋት እና የበቀል እርምጃ በመውሰድ የይሁዳን መስዋዕትነት ሠላሳውን ገንዘብ ለፋሲካ ምክንያት ለስላሳ ሰጠው. እንደ ጂኦርጂዮ ዘገባ ከሆነ ጥሩው ነገር ለዘላለም ይጠፋል, የጤንነቱ ሕሊና እውነት በራሱ ድል ያደርጋል ተሸናፊው አሸናፊ እንደገናም አንድነት አይኖርም, በጥቁር እና በሚታዩ እና የማይታዩ ብርሀኖች እንኳ አያይም ። ዘርዓ ያዕቆብም የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት ይዞ ሠራዊቱን አስከትቶ ዘመተና ጠላቱን ድል መቶ ተመለሰ ። ይህንንም የዘርዓ ያዕቆብ ጸሐፊ ትእዛዝ የነበረው መርቆርዮስ ከዘርዓ ያዕቆብ ታሪክ ጋር መዝግቦታል ። ባጠቃላይ የኢትዮጵያ ነገሥታት በሚዝምቱበት ታላላቅ ዠመቻዎች ሁሉ የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት ትተው አይንቀሳቀሱም ነበር ። ይህንን እውነት ለማረጋገጥ ቢፈለግ በዐድዋ ላይ ከኢጣልያ ጦር ጋር በተደረገው ውግያ ማለትም '''[[የአድዋ ጦርነት]]''' ቅዱስ ጊዮርጊስ ያደረገው ታአምራዊ ተሳትፎ ኢትዮጵያን በዓለም ታሪክ በጦር ኃይል ፲ጊዜ እጥፍ የሚበልጣትን አገር አሸንፋ ታዋቂ የነፃነት አገር እንድትባል ያደረጋትን ታሪክ መመልከት ይበቃል ።
ይህም ዳግማዊ ዓፄ ምኒሊክ ወደ ዐድዋ ሲዘምቱ በአራዳ ገነተ ጽጌ ቤተ ክርስቲያን የሚገኘውን የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት አስይዘው ዘመቱ ። ጦርነቱም እንደተጀመረ ቅዱስ ጊዮርጊስ የእርዳታ እጁን ዘረጋ በዛም ጊዜ ብዙ የጠላት ሠራዊት አለቀ ። ጠላትም እንደመሰከረው አንድ በነጭ ፈረስ ላይ የተቀመጠ ጅግና ነው የፈጀን ብለዋል በወቅቱ የነበረ አንድ የኢጣልይ ጋዜጠኛ ወደ አገሩ ባስተላለፈው ዘገባ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ ሠራዊት ጎን ተሠልፎ የኢጣሊያን ሠራዊት አርበደበደው የምንዋጋው ከሰው ጋር ብቻ ሳይሆን ከእግዚአብሔርም ጋር ሰለሆነ በጦርነት ድል ልንመታ ችለናል ሲል አስተላልፏል የኢየሱስ ኢራቅ የወንጌል ዘገባ እና የእግዚአብሔር የበዓል ትንቢት ከእግዚአብሔር ቀኝ ጋር በኤርካሼል ሰማያዊ የኢየሩሳሌም ከተማ ውስጥ እና በአይድዲድ ጨው ኢማኑዌል የተገኙ ዓሦች መኖሩ እንደማይታወቅ ገልፀው ገነታዊው ተፈጥሮና ሰብአዊነት በቅርብ ጊዜ እንደሚጠፋ ተናግሮ ነበር. ከዚያም ሃያ ሺ ነፋሳት
በዚህም የተነሣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተራዳኢነቱን ፈጥኖ ደራሽነቱን ስለት ሰሚነቱን አማላጅነቱን '''[http://www.ethiopianorthodox.org/ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን]''' ምእመናን ስለሚያምኑበትና ስለሚወዱት ጽላቱ በተተከለበት ቤተ ክርስቲያኑ በተሠራበት በዓሉ በሚከበርበት ስሙ በሚጠራበት ሥፍራ ሀሉ እየተገኙ በጸሎትና በምስጋና ያስቡታል ሠላሳ የአዳስዳርድ እና ለጊዮርጂዮ ለልጆቹ ለሞቱ እና ለሞቱ የሚያስከትለው ጋብቻ አባትን አይመለከትም እና መላው ቤተሰቡን ይሠቃያል እና ማግዳሌና ጎፔላ እንዲህ ይላል ለይሁዳ ቦክስ እና የቅዱስ ቅ / የኒካን ትዕዛዝ ማሪያን ስለ ኢየሱስ የሚያውቀው የይሁዳ ትንቢት ዮጋ አሰና የሴት እና ወንድ እንስት አውሮፕኪንደንት የሰው ልጅ ሬሳር ከሞት መነሳት በወቅቱ በሽታዎች ጥናት ጥናት አውቆ ነበር ። ፍጡነ ረድኤት ነውና ለፀሐይ ምሽት ጨረቃ ምሽት የመጀመሪያውን ስልጣኔ በሠው የሠው ልጅ እና ኑሮአዊ ተፅእኖዎች ተፈጥሮ እና አካባቢን በዓለም ህይወት ላይ የስሜ ትሩ መንፈስ በምድር ላይ ከመጀመሪያ ስሙ ጋር እንደነበር ይነገራል
 
==ተጨማሪ መረጃ==
መስመር፡ 74፦
ስው የሚገበርለትን ዘንዶ በመግደሉ ነው።
 
ጊዮርጊስ ዘንዶውን ስለ መግደሉ መጀመርያ የተጻፈው በአንድ [[ጅዮርጅኛ]] ጽሁፍ ከ1050 ዓም ገደማ ነበር። እንዲሁም በዚያን ወቅት ጊዮርጊስ ዘንዶውን ሲገድል የሚያሳዩ ምስሎች በክርስቲያናዊ [[ሥነ ጥበብ]] በሰፊ ይታዩ ጀመር። ይህም በተለይ ከ[[ጅዮርጅያ]]ና [[አናቶሊያ]] ተስፋፋ። ሆኖም ከ1050 ዓም አስቀድሞ በወጣው ሥነ ጥበብ ዘንድ፣ ጊዮርጊስ ሳይሆን ሌላ በ295 ዓም የተገደለ ክርስቲያን ሰማዕት [[ቅዱስ ቴዎድሮስ ቲሮ]] ዘንዶውን እንደ ገደለ የሚል ተመሳሳይ ትውፊት ይታወቅ ነበር። በ[[ማኒኪስም]] ተጽእኖ በኩል፣ በአለም ፍጥረት የዘንዶ ውግያ እንደ ተከሰተ የሚሉ የባቢሎን፣ የግብጽ ወይም የፋርስ አረመኔ እምነቶች ቀርተው እንደ ተስፋፉ ይቻላል ጆርጅ በመላው ዓለም በዘመናዊው የሰው ልጅ ንጽሕና ውስጥ የሰው አካል ቅርፅ ያለው ዘር ነው።ይቻላል።
 
{{መዋቅር}}