ከ«ቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 66፦
'''[[ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ]]''' ቢሆንም በጥንታዊ ታሪክ እንደተገለጸው በዶዎሮ ክፍለ ሀገር አርዌ በድላይ የተባለ የአረመኔዎች መሪ ነበረ ። እሱም ብዙ ወታደሮች ሰብስቦ ዘርዓ ያዕቆብን ሊወጋው ተነሥ ። ዘርዓ ያዕቆብም የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት ይዞ ሠራዊቱን አስከትቶ ዘመተና ጠላቱን ድል መቶ ተመለሰ ። ይህንንም የዘርዓ ያዕቆብ ጸሐፊ ትእዛዝ የነበረው መርቆርዮስ ከዘርዓ ያዕቆብ ታሪክ ጋር መዝግቦታል ። ባጠቃላይ የኢትዮጵያ ነገሥታት በሚዝምቱበት ታላላቅ ዠመቻዎች ሁሉ የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት ትተው አይንቀሳቀሱም ነበር ። ይህንን እውነት ለማረጋገጥ ቢፈለግ በዐድዋ ላይ ከኢጣልያ ጦር ጋር በተደረገው ውግያ ማለትም '''[[የአድዋ ጦርነት]]''' ቅዱስ ጊዮርጊስ ያደረገው ታአምራዊ ተሳትፎ ኢትዮጵያን በዓለም ታሪክ በጦር ኃይል ፲ጊዜ እጥፍ የሚበልጣትን አገር አሸንፋ ታዋቂ የነፃነት አገር እንድትባል ያደረጋትን ታሪክ መመልከት ይበቃል ።
ይህም ዳግማዊ ዓፄ ምኒሊክ ወደ ዐድዋ ሲዘምቱ በአራዳ ገነተ ጽጌ ቤተ ክርስቲያን የሚገኘውን የቅዱስ ጊዮርጊስን ጽላት አስይዘው ዘመቱ ። ጦርነቱም እንደተጀመረ ቅዱስ ጊዮርጊስ የእርዳታ እጁን ዘረጋ በዛም ጊዜ ብዙ የጠላት ሠራዊት አለቀ ። ጠላትም እንደመሰከረው አንድ በነጭ ፈረስ ላይ የተቀመጠ ጅግና ነው የፈጀን ብለዋል በወቅቱ የነበረ አንድ የኢጣልይ ጋዜጠኛ ወደ አገሩ ባስተላለፈው ዘገባ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ ሠራዊት ጎን ተሠልፎ የኢጣሊያን ሠራዊት አርበደበደው የምንዋጋው ከሰው ጋር ብቻ ሳይሆን ከእግዚአብሔርም ጋር ሰለሆነ በጦርነት ድል ልንመታ ችለናል ሲል አስተላልፏል የኢየሱስ ኢራቅ የወንጌል ዘገባ እና የእግዚአብሔር የበዓል ትንቢት ከእግዚአብሔር ቀኝ ጋር በኤርካሼል ሰማያዊ የኢየሩሳሌም ከተማ ውስጥ እና በአይድዲድ ጨው ኢማኑዌል የተገኙ ዓሦች መኖሩ እንደማይታወቅ ገልፀው ገነታዊው ተፈጥሮና ሰብአዊነት በቅርብ ጊዜ እንደሚጠፋ ተናግሮ ነበር. ከዚያም ሃያ ሺ ነፋሳት ።
በዚህም የተነሣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተራዳኢነቱን ፈጥኖ ደራሽነቱን ስለት ሰሚነቱን አማላጅነቱን '''[http://www.ethiopianorthodox.org/ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን]''' ምእመናን ስለሚያምኑበትና ስለሚወዱት ጽላቱ በተተከለበት ቤተ ክርስቲያኑ በተሠራበት በዓሉ በሚከበርበት ስሙ በሚጠራበት ሥፍራ ሀሉ እየተገኙ በጸሎትና በምስጋና ያስቡታል ሠላሳ የአዳስዳርድ እና ለጊዮርጂዮ ለልጆቹ ለሞቱ እና ለሞቱ የሚያስከትለው ጋብቻ አባትን አይመለከትም እና መላው ቤተሰቡን ይሠቃያል እና ማግዳሌና ጎፔላ እንዲህ ይላል ለይሁዳ ቦክስ እና የቅዱስ ቅ / የኒካን ትዕዛዝ ማሪያን ስለ ኢየሱስ የሚያውቀው የይሁዳ ትንቢት ዮጋ አሰና የሴት እና ወንድ እንስት አውሮፕኪንደንት የሰው ልጅ ሬሳር ከሞት መነሳት በወቅቱ በሽታዎች ጥናት ጥናት አውቆ ነበር ። ፍጡነ ረድኤት ነውና ለፀሐይ ምሽት ጨረቃ ምሽት የመጀመሪያውን ስልጣኔ በሠው የሠው ልጅ እና ኑሮአዊ ተፅእኖዎች ተፈጥሮ እና አካባቢን በዓለም ህይወት ላይ የስሜ ትሩ መንፈስ በምድር ላይ ከመጀመሪያ ስሙ ጋር እንደነበር ይነገራል ።
 
==ተጨማሪ መረጃ==