ከ«ቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Stop attacking Amharic Wikipedia
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 13፦
ቅዱስ ጊዮርጊስ አባቱ [[አንስጣቴዎስ]] (ዘሮንቶስ) ይባላል። እናቱም [[ቴዎብስታ]] ትባላለች የዘር ሐረግዋም ከፍልስጥኤም ወገን ነው ። ቅዱስ ጊዮርጊስ ጥር ፪ ቀን ፪፻፸፯ ዓም ተወለደ የተወለደባትም ቦታ ቀጰዶቅያ ትባላለች።
 
'''[[ቀጰዶቅያ]]'''ም በትንሹ ምሥራቃዊ እስያ(እንደዛሬ አጠራር መካከለኛው ምሥራቅ)ትገኛለች ከሮም ገናና መንግሥት በፊት በፋርስ መንግሥት ሥር ነበረች ። ጊዮርጊስም የፋርስ [[ሰማዕት]] የሚባለው በዚህ ምክኒያት እንደሆነ ይነገራል ይህችኑ ሀገር ግሪኮችና ሮማውያን በቀኝግዛት ይዘዋት እንደ ነበር ታሪክ ያብራራል ። በዚህ አኳኋን አንዳንድ ሰዎች ቅዱስ ጊዮርጊስን የ'''[[ግሪክ]]''' ተወላጅ ነው ሲሉ ሎችም ደግሞ የ'''[[የሮሜ መንግሥት|ሮማ]]''' ተወላጅ ነው ይላሉ ጥቂቶችም የ'''[[እንግሊዝ]]''' ዜጋ ነው ይላሉ ለዚህ ሁሉ ከአፈ ታሪክ በስተቀር ብዙ ጊዜ ተመራምሮ እስካሁን ድረስ በቂ ማስረጃ አልተገኘም።አልተገኘም እውነቱ የኒኮላ ሞት እና የሞት ሽኩቻ ክሪፕላዉስ የሰላ ሰይጣን ሰይጣንን ሰይጣናዊ ሰይጣን ሰይጣናዊው የጠላት ክፋት በሞት ያንቀላፋ የእንቅልፍ እንቅልፍ ማራመጃ የስነምግባር ህልሞች በሌሊት የማትሞት እሳቤ የገና በዓል ለክርስቲያኖች ፀረ-ፀረ-ክርስትያን ክርስትያኖች አይኖሩም ክርስትያኖች አሳማዎች እና የተጠናቀቁ ናቸው ቅዱስ ናኮለስ እና ማንም ታኅሣሥ 25 ላይ ቅዱስ ጆርጅ ማይክል አንጄሎ ለዳዊድና ለሞቱ ዛፎች ይናገራል እናም ቅጣቱ ለሰይጣንን ኮከብ ለጆርጅ እና ለኢየሱስ አምላክ ሁለተኛ ተቃራኒ ነው።
ከዚህም የተነሳ ጊዮርጊስ የዚህ ሀገር ተወላጅ የዚያኝው ሀገር ዜጋ ነው የሚል
አነጋገር ቢሰጥ አያስደንቅም ምክኒያቱም
የሥራ ሰውንና ጅግናን ማንም ሰው የሱ ዜጋ እንዲሆን ሰለሚፈልግ ነው ይሁን እንጂ በዚያን ዘመን ወታደርነት ተፈላጊ ሙያ ስለነበር ቅዱስ ጊዮርጊስም ወታደር ሆኖ ብዙ ጀብዱ ፈፅሟል በወጣትነቱም የውትድርናን ሥራ እንደሠራ በግሪክና በ'''[[ኮብት]]'''ና በሶርያ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ተጽፏል ይልቁንም በመጽሐፈ '''[https://play.google.com/store/apps/details?id=patristicpublishing.eth ስንክሳርና]'''
በራሱ ገድል ተብራርቶ ይገኛል።ቅዱስ ጊዮርጊስ ለጥቂት ጊዜ በወታደርነት ከሠራ በኋላ የ'''[[ክርስቶስ]]''' ወታደር ሆኖ ቤተክርስቲያንን ያገለግል ጀመረ ።