ከ«መንግስቱ ኃይለ ማርያም» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 12፦
[[መደብ:የኢትዮጵያ መሪዎች]]መንግሥቱ (የቀድሞው) ርዕሰ ብሔር ማንኛውም መሪ ላይ ሊከሰት የሚችል ሕፀፅ ነው ያለባቸው...ስለ ሐገር ስለ ብሔራዊ ክብር እና ኩራት ግን እርሳቸው !ብልሃት ከማነሱ የተነሳ በቀር ከፊት ቢሠለፉ የሚያምርባቸው ናቸው...ይኸውና ያነን ገፅታ ላለመድገም የሚታገለው ዐብይስ እየተተቸ አይደለም ያለው?ሐገርን መምራት ከባድ!!!! ነው
[[መደብ:ደርግ]]
ካልሰራ ሊተች ይገበዋል እሱ ከማ በልጦ ነው ሲቀጥል ደሞ በጥላቻ ስሜት አንፍሰስ ሰራና አልሰራም እያልን እንገምግም ደሞ መንግስቱን ጭራቅ አስመስሎ ማቅረብ ደስ አይልም እንኩዋን መንግስቱ ሂትለርም የሰራቸው ጥሩ ስራ አሉት ስንፅፍና ስናወራ በማነፃፀር ይሁን ባይ ነኝ ሲጀመር እናንተ ይሄንን ለመፃፍ ብቁ አደላችሁም ዝም ብለው ከሚፈነጩት ውስጥ ናችሁ አንብቡ በደንብ ከዛ ትፅፋላችሁ ሳያነቡና ታሪክን ሳያገላብጡ ወተት እንደጠገበች ጥጃ መፈንጨት መጨረሻው ገደል ነው!