ከ«ዶቅማ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «thumb|right| የዶቅማ ፍሬ በጎንጅ ቆላላ ወረዳ image:ዶቅማ፩.jpg|thumb|right|የበሰለ የዶቅማ ፍሬ...»
(No difference)

እትም በ04:31, 23 ማርች 2019

ዶቅማ Syzygium guineense በአፍሪቃ አህጉር የተገኘ ዛፍ ሲሆን፣ በኢትዮጵያም እንዲሁ ይገኛል። ዛፉ እስከ 30ሜትር ቁመት ሊኖረው የሚችል ግዙፍ ተክል ነው። «ዶቅማ አብዛኛውን ጊዜ ወንዝ ዳርን ተንተርሶ በቆላ የአየር ንብረት የሚበቅል ሃገር በቀል ዛፍ ነው። ያልቀላው የዶቅማ ፍሬ ቅጠል መሰል ሲሆን የቀላው ደግሞ ጠቆር ያለ እና የመርዝ ዛፍን አሊያም የቡናን ፍሬ ይመስላል። የዶቅማ ፍሬ እጅግ የሚጣፍጥና ቢበሉት የማይሰለች ነው። በተለይም ወደ ጫካ ለተለያየ ስራ የሚጓዙ ሰዎች የዶቅማን ዛፍ ጥላ አረፍ ይሉበትና ፍሬውን ይመገቡታል። ለዱር አራዊትና አዕዋፋትም ቢሆን ተመራጭ ምግባቸው ነው እንጅ» [1]

  1. ^ የጎንጅ ቆላላ ወረዳ የሕዝብ ግንኙነት
የዶቅማ ፍሬ በጎንጅ ቆላላ ወረዳ
የበሰለ የዶቅማ ፍሬ በጎንጅ ቆላላ ወረዳ