ከ«የማቴዎስ ወንጌል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 1፦
{{infobox|abovestyle=background:#FFD300|above=ቅዱስ ማቴዎስ|image=[[File:Matthew the Evangelist.jpg ]]|caption=|headerstyle=background:#FFD300|header1= የማቴዎስ ወንጌል|headerstyle=background:#FFD300|header10=<span style="color:#FFD300">
</span>|label1=|data1=|label2=የተወለደው|data2=በ፩ኛው ዓ.ም. በ[[ቀፈርናሆም]]  |label3=ሥራው|data3=መጀመሪያ የ[[ሮማ መንግሥት]] ግብር ሰብሳቢ በኋላ የ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ደቀመዝሙር ፣ ሰባኪ ፣ ፀሐፊ |label4=የአባት ስም|data4=አልፍዮስ|label5= የታወቀ ቤ/ክርስቲያን|data5=[[:en:Salerno|ሳሌርኖ]]፣[[ጣሊያን]]|label6=ያረፈበት ቀን|data6=[[ኅዳር ፰]] ሂራፖሊስ አካባቢ ወይም [[ኢትዮጵያ]]|label7=ንግሥና ምልክት|data7=[[ኅዳር ፰]] መልዐክ[[File:Kápolnásnyék pulpit Matthew.jpg|88px]]|label8=የሚከበረው|data8=በመላው [[ክርስትና]] ሃይማኖት ተከታይ |label9=የጻፈው [[ወንጌል]]|data9=፳፰ ምዕራፍ|data11=<div class="floatleft"><span style="background-color:#FFD300;border:1px solid gray">< [[ትንቢተመጽሐፈ ሚልኪያስሄኖክ]]</span></div><div class="floatright"><span style="background-color:#FFD300;border:1px solid gray">[[የማርቆስ ወንጌል]] ></span></div>|captionstyle=|header5=}}'''የጌታችን የ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ወንጌል ቅዱስ ማቴዎስ እንደ ጻፈው''' ። ከአራቱ ወንጌላት አንደኛው ነው። በ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] [[አዲስ ኪዳን]] ውስጥ ከሁሉ በፊት ይገኛል። በዕብራይስጥና በአርማይስጥ ቋንቋ ማቴዎስ ማለት ሀብተ አምላክ ወይም የአምላክ ስጦታ ማለት እንደሆነ ይነገራል ። በአሥራ ሁለቱ ሐዋርያት የስም ዝርዝር ውስጥ በሁለተኛውና በሦስተኛው ማለትም በማርቆስና በሉቃስ ወንጌል በተራ ቁጥር ሰባተኛ ሲሆን ስሙም ማቴዎስ በመባል ተመዝግቦአል (ማር.፫:፲፮-፲፱ ፡ ሉቃ.፮:፲፬-፲፮) ።
 
ራሱ በጻፈው ወንጌልና በሐዋርያት ሥራ ደግሞ በተራ ቁጥር ስምንተኛ ሆኖ ማቴዎስ በመባል ተመዝግቦአል (ማቴ.፲: ፪-፬ ፡ የሐ.ሥ.፩-፲፫) ሌዊ ለሐዋርያነት ከመመረጡ በፊት የተጠራበት ስሙ ሲሆን ማቴዎስ ደግሞ ለወንጌል አገልግሎት በሐዋርያነት ከተጠራ በኋላ የተጠራበት ስሙ ነው ።