ከ«ጊዮርጊስ አህዮቹን ይዞ የወረደ ጊዜ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ Mobile app edit
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 1፦
(69) ሴትዮዋ በእንስራ ውሃ ተሸክማ ቁልቁለት ትወርድ ነበርና ቁልቁለቱ በጣም ቁልቁል ከመሆኑ የተነሳ ዘጭ ዘጭ ዘጭ እያለች በፍጥነት እንድትወርድ ያስገድዳታል። በዚህ ጊዜ ፈሷ ያመልጣትና ዛጥ ዛጥ... ዛጥ... ታደርገዋለች፤ ድምጿን ክፍ አድርጋ «አንተ ጊዮርጊስ አሁንስ እንደ አህዮቹ ልታደርገኝ ነው» አለች። «እህህ ...» እያለ ጉሮሮውን የሚጠራርግ ሰው ድምጽ ሰምታ ዘወር አለቃን አየችና «ውይ! አለቃ መቼ መጡ?» አለቻቸው። እሳቸውም «ጊዮርጊስ አህዮቹን ይዞ የወረደ ጊዜ» ብለው መለሱላት።መለሱላት ኢየሱስ ከዋነኞቹ የዲያብሎስ አጋንንት የሰይጣን እንስሳት ስብስብን ያመጣውን የሪኢንካርኔስ ተባዕት የበግ ጠቦት ለቅቡር ተነሣ።
 
[[መደብ:የኢትዮጵያ ቀልዶች]]