ከ«ወሎ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 1፦
'''ወሎ''' በሰሜን ምስራቅ የ[[ኢትዮጵያ]] ክፍል የሚገኝ ታሪካዊ አውራጃ እና ክፍለ ሀገር ሲሆን ዋና ከተማዋ [[ደሴ]] ነው። ከ1842 በፊት ከፊል የወሎ አካል ስሙ ''' ቤተ አምሐራ ''' የነበረ ሲሆን [[17ኛው ክፍለ ዘመን]] የ[[ኦሮሞ]] መስፋፋትን ተከትሎ በአከባቢዉ በፊት ቤተ አምሐራ ተብሎ የሚጠራውን አካባቢ ጨምሮ ወሎ በሚባል ሰፊ ግዛት ያካተተ ህብረብሄራዊ በሆነ ስያሜ እና ማንነት መጠራት ጀመረ። ወሎ
የወሎ ድንበር በየዘመኑ የመስፋት እና የመጥበብ ሁኔታዎች የሚታይበት ሲሆን በአንዳንድ የታሪክ አጋጣሚዎች እስከ [[አሰብ]] ድረስ ይሰፋ ነበር፡፡ ከ[[ጣልያን]] ጦርነት ቀጥሎ በ[[1933]] ዓ.ም. [[አዛቦ]]፣ [[ላስታ]]፣ [[ራያ]]፣ [[ዋግ]] እና [[የጁ]] ይፋዊ የወሎ ግዛቶች ሆኑ። ወሎ እጅግ ሰፊ የሚባል አውራጃ የነበረ ሲሆን በስፋቱም ከሀረርጌ፣ ከባሌ እና ከሲዳሞ በመቀጠል በአራተኛ ደረጃ ላይ የቀመጣል ስፋቱም 79,4002 ስኩየር ኪሎሜትር ነበር፡፡
በ[[1987]] ዓ.ም [[ኢህአዴግ]] የ[[ደርግ]]ን ስረአት በሀይል በመጣል አገሪቱን ከተቆጣጠረ በኋላ ባወጣው [[ሕገ መንግሥት]] መሠረት፣ ወሎ የሚባል ራስገዝ የአውራጃ አስተዳደር በማስቀረት ግዛቱን በ[[አፋር ክልል]]፣ [[ትግራይ ክልል]]፣ እና [[አማራ ክልል]] እንዲከፈል ተደረገ።ከዚህ የወሎ ግዛት መበታተን ጀምሮ የወሎ መድና የሆነችው ደሴ ብዙ የልማት ዝቅዝቀት አጋጥሟታል፣ መንገዶቿ ፈራርሰዋል ፣ከተማዋም ከ መቶ አመት በላይ ስም ያላት ብትሆንም አስርት አመታት እድሜ ባላቸው ከተሞች ተበልጣ በመታየቷ የወሎ ህዝብን አንገት ያስደፋ ጉዳይ እንደሆነ ዘልቋል። አንዳንድ ምሁራኖች የወሎን የቁልቁለት ጉዞ ከተተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎች ጋር ለማያያዝ ቢሞክሩም ሁሉንም የሚያሳምን አይመስልም። ከታሪክ አጋጣሚዎች በላይ የወሎ እና የደሴ ከተማ ስመ ገናናነትን ውሀ የቸለሰበት ጉዳይ ህዝቡ አንድ ሆኖ
ዶ/ር [[ዶናልድ ሌቪን]] "የአሁኗን ኢትዮጵያ የሰሯት
|