ከ«ወሎ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 1፦
'''ወሎ''' በሰሜን ምስራቅ የ[[ኢትዮጵያ]] ክፍል የሚገኝ ታሪካዊ አውራጃ እና ክፍለ ሀገር ሲሆን ዋና ከተማዋ [[ደሴ]] ነው። ከ1842 በፊት ከፊል የወሎ የቀድሞአካል ስሙ '''ቤተ አማራአምሐራ ''' የነበረ ሲሆን [[17ኛው ክፍለ ዘመን]] የ[[ኦሮሞ]] መስፋፋትን ተከትሎ በአከባቢዉ በሰፈረው በ[[በፊት አምሐራ ተብሎ የሚጠራውን አካባቢ ጨምሮ ወሎ ኦሮሞ]]በሚባል ነገድሰፊ ተሰየመ።ግዛት ያካተተ ህብረብሄራዊ በሆነ ስያሜ እና ማንነት መጠራት ጀመረ። ወሎ በዘር [[አማራ]] ወይምአማራ፣አገው፣አርጎባ፣ኦሮሞ፣አፋር ቤተተዋህደው አምሀራየፈጠሩት ከመሆኑም በተጨማሪብዙ የአማራታሪካዊ የዘርዳራ ግንድእና መነሻምየገዘፈ ጭምርታሪክን ነው፡፡አምቆ ቤተለዘመናት አምሀራየተሻገረ ማለትህዝብ ባለቤት ነው።ወሎ እንዳሁኑ በስፋትም በህብረብሄራዊነትም ከመዋሀዱ በፊት በቀድሞ ካርታዎች ላይ አምሐራ በሚል ስያሜ በሰሜን በሽሎ ወንዝ ፣ በደቡብ ጃማ ወንዝ ፣ በምእራብ አባይና በምስራቅ አፋር ያዋስኑታልያዋስኑት ያዋስኑታል።ነበር።
የወሎ ድንበር በየዘመኑ የመስፋት እና የመጥበብ ሁኔታዎች የሚታይበት ሲሆን በአንዳንድ የታሪክ አጋጣሚዎች እስከ [[አሰብ]] ድረስ ይሰፋ ነበር፡፡ ከ[[ጣልያን]] ጦርነት ቀጥሎ በ[[1933]] ዓ.ም. [[አምሐራ ሳዩንት]]፣ [[አዛቦ]]፣ [[ላስታ]]፣ [[ራያ]]፣ [[ዋግ]] እና [[የጁ]] ይፋዊ የወሎ ግዛቶች ሆኑ። ወሎ እጅግ ሰፊ የሚባል አውራጃ የነበረ ሲሆን በስፋቱም ከሀረርጌ፣ ከባሌ እና ከሲዳሞ በመቀጠል በአራተኛ ደረጃ ላይ የቀመጣል ስፋቱም 79,4002 ስኩየር ኪሎሜትር ነበር፡፡
 
በ[[1987]] ዓ.ም [[ኢህአዴግ]] የ[[ደርግ]]ን ስረአት በሀይል በመጣል አገሪቱን ከተቆጣጠረ በኋላ ባወጣው [[ሕገ መንግሥት]] መሠረት፣ ወሎ የሚባል ራስገዝ የአውራጃ አስተዳደር በማስቀረት ግዛቱን በ[[አፋር ክልል]]፣ [[ትግራይ ክልል]]፣ እና [[አማራ ክልል]] እንዲከፈል ተደረገ።ተደረገ።ከዚህ የወሎ ግዛት መበታተን ጀምሮ የወሎ መድና የሆነችው ደሴ ብዙ የልማት ዝቅዝቀት አጋጥሟታል፣ መንገዶቿ ፈራርሰዋል ፣ከተማዋም ከ መቶ አመት በላይ ስም ያላት ብትሆንም አስርት አመታት እድሜ ባላቸው ከተሞች ተበልጣ በመታየቷ የወሎ ህዝብን አንገት ያስደፋ ጉዳይ እንደሆነ ዘልቋል። አንዳንድ ምሁራኖች የወሎን የቁልቁለት ጉዞ ከተተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎች ጋር ለማያያዝ ቢሞክሩም ሁሉንም የሚያሳምን አይመስልም። ከታሪክ አጋጣሚዎች በላይ የወሎ እና የደሴ ከተማ ስመ ገናናነትን ውሀ የቸለሰበት ጉዳይ ህዝቡ አንድ ሆኖ በወሎየነት መንፈስ አለመሰለፉና የራሱን ታሪክ ጠንቅቆ ባለመረዳቱ ነው ይላሉ። ምንም እንኳ የወሎ ህዝብ ስመገናናነት እንደ ድሮው ባይሆንም አሁን ላይ ባለው የእርስበርስ መስተጋብር፣ባህል፣ወግ፣ የሀይማኖት መቻቻል እና የሀሳብ አሸናፊነት ትልቅ ልዕልና እንዳለው በማሳየት ላይ ይገኛል።
 
ዶ/ር [[ዶናልድ ሌቪን]] "የአሁኗን ኢትዮጵያ የሰሯት ወሎዎች (ቤተ አምሀራዎች) ናቸው፣ ልታመሰግኗቸው ይገባል"ይላል፡፡
 
ዶ/ር [[ዶናልድ ሌቪን]] "የአሁኗን ኢትዮጵያ የሰሯት ወሎዎች (ቤተ አምሀራዎች) ናቸው፣ ልታመሰግኗቸው ይገባል"ይላል፡፡
 
{{መዋቅር}}
ከ «https://am.wikipedia.org/wiki/ወሎ» የተወሰደ