ከ«ራስ መኮንን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 1፦
{{infobox|abovestyle=background:#7CB9E8|above=ራስ መኰንን ወልደሚካኤል|image=[[ስዕል:Ras Mäkonnen (Wäldä-Mika'él) (1852-1906).jpg|thumb|right|200px|ልዑል ራስ መኮንን ወልደሚካኤል ጉዴሳ]]|caption=|headerstyle=background:#7CB9E8|header1= የሐረር አገረገዢ|headerstyle=background:#7CB9E8|header8=<span style="color:#FFBF00">
</span>|label1=|data1=|label2=የተወለዱት|data2=ግንቦት ፩ ቀን ሺ፰፻፵፬
'''ልዑል ራስ መኮንን ጉዴሳ''' የ[[ሸዋ]] ንጉሥ የነበሩት የ[[ሣህለ ሥላሴ]] ልጅ የ[[ልዕልት ተናኘወርቅ]] እና የደጃዝማች ወልደሚካኤል ልጅ ናቸው። [[ግንቦት ፩]] ቀን [[1844|፲፰፻፵፬]] ዓ.ም ጎላ ወረዳ ደረፎ ማርያም በሚባል ሥፍራ ተወልደው፤ እስከ ፲፬ ዓመት ዕድሜያቸው ከአባታቸው ጋር ከኖሩ በኋላ ያጐታቸው የ[[ንጉሥ ኃይለ መለኮት]] ልጅ [[ዳግማዊ ምኒልክ]] ገና የ[[ሸዋ]] ንጉሥ እንደነበሩ፡ ወደርሳቸው ቤተ መንግሥት መጥተው፡ ባለሟል
በ[[1868|፲፰፻፷፰]] ዓ.ም ዕድሜያቸው ሀያ አራት ዓመት ሲሆን ከ[[ወይዘሮ የሺ እመቤት]] ጋር ተጋብተው [[ሐምሌ ፲፮]] ቀን [[1884|፲፰፻፹፬]] ዓ.ም የወደፊቱን [[ንጉሠ ነገሥት]] [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]]ን ወለዱ።<references/>
|