ከ«ሻውሽታታር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «500px|thumb 350px|thumb|የሻውሽታታር ማኅተም '''ሻውሽ...» |
No edit summary |
||
መስመር፡ 11፦
ከመቶ አመት በኋላ በሚታኒ የነገሠው [[ሻቲዋዛ]] ከ[[ኬጥያውያን መንግሥት]] ንጉሥ [[ሱፒሉሊዩማ]] ጋር ባደረገው ውል፣ ሻውሽታታር [[አሦር]]ን ዘርፎ የአሦር ቤተመንግሥት ወርቃም በሮችን ወደ ሚታኒ ዋና ከተማ [[ዋሹካኒ]] ወሰዳቸው ይላል። ይህ ምናልባት [[1 አሹር-ናዲን-አሔ]] የአሦር ንጉሥ ሲሆን (1441 ዓግልበ) ከዚያ እስከ 1366 ዓክልበ. ድረስ የአሦር ነገሥታት ደግሞ ለሚታኒ ግዛት ተገዥ ሆኑ።
የቱትሞስ ተከታይ [[2 አመንሆተፕ]] ደግሞ በሚታኒ ሥራዊት ላይ በሶርያ በ1433 እና በ1429 ዓክልበ. ይዘምት
የሻውሽታታር ተከታይ [[1 አርታታማ]] እንደ ሆነ ይታስባል።
|