ከ«ዔግሎም» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «350px|thumb|ናዖድ ዔግሎምን በሰይፍ ሲገድል፣ በ1352 ዓም እንደ ተሳለ '''...» |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Speculum Darmstadt 2505 55r cropped.jpg|350px|thumb|ናዖድ ዔግሎምን በሰይፍ ሲገድል፣ በ1352 ዓም እንደ ተሳለ]]
'''ዔግሎም''' ([[ዕብራይስጥ]]፦ עֶגְלוֹן /
ከፈራጁ [[ጎቶንያል]] በኋላ እስራኤላውያን እንደገና ክፉ ስለ ሠሩ እግዚአብሔር ዔግሎምን አበረታባቸው ይላል። ከሞዓብ ጭምር የ[[አሞን]]ና የ[[አማሌቅ]] ሰዎችን ሰብስቦ ነበር። እነዚህ እንደ ሞዓባውያንና ዕብራውያን ሁሉ ሴማዊ ነገዶች ነበሩ፣ ከ[[አብርሃም]] ወይም ከ[[ሎጥ]] ተወልደው ነበር። ከእስራኤልም «ዘንባባም ያለባትን ከተማ ያዙአት» ይላል።
|