ከ«ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 27፦
ዓፄ ዘርአ ያእቆብ ንጉስ ከሆኑ በኋላ [[ንግስት እሌኒ]]ን በ1434 አገቡ፣ ከዚያም በ1436 ዘውዳቸውን ጫኑ። [[ንግስት እሌኒ]] የ[[ሀድያ]] ንጉስ ልጅ ስትሆን በህጻንነቱዋ የ[[እስልምና]] ተከታይ የነበረች ቢሆንም በጋብቻው ወቅት ክርስቲያን ሆናለች።
 
በ1442 በሰንበት ላይ ተነስቶ የነበረውን የቤ/ክርስቲያን ክፍፍል ለማብረድ ቢችሉም እስከ 1450 ነገሩ ሲሰክን ቆይቱ በ[[ደብረ ምጥማቅ ጉባኤ]] (ተጉለት) ፣ የግብጾቹ ጳጳሳተ በተገኙበት ችግሩን ሊፈቱ ችለዋል ። ሌላው በዘመናቸው የተከሰተው ሃይማኖታዊ ንቅናቄ የደቀ እስጢፋ ወገኖች እምነት ነው። እነዚህ እስጢፋኖስ የተባለ መነኩሴንመነኩሴ ትምህርትባስተማራቸው የተቀበሉ በወንጌል ትምህርት የጸኑ ሰዎች ገዳም ሲሆን በአዲስ ኪዳን እንደተጻፈው በክርስቶስ ማመን እንጂመሰረት ለመስቀል መስገድና ለስእል መስገድአድኅኖ ለንጉሥምለድንግል እንደ መለኮትማርያም መስገድ አይገባም የሚሉ ነበሩ። በማለታቸውም አፍንጫቸውና ምላሳቸው እየተቆረጠ፣ የከብት አጎዳ እየተነዳባቸው የተገደሉት ብዙ ናቸው።ነበሩ።ተከራክረው አስተማሪያቸውአጼ እስጢፋኖስምዘርዓ ተሰቃይቶያዕቆብ ተገድሎአል።አሸንፈዋል።
 
በ1445 እና ከዚያ በኋላ በተነሱ ጦርነቶች ላይ በመሳተፍ ሁሉን በድል በማጠናቀው ግዛታቸውን ያሁኒቷን ሶማልያን ሁሉ ያቅፍ ነበር።
 
በ1456 ዓ.ም የ[[ሀሌይአጼ ኮሜት]]ዘርዓ (ባለያዕቆብ ጭራበነበሩበት ኮኮብ)ቦታ ደማቅታላቅ ብርሃኑዋንብርሃን እያፈናጠቀች ስታልፍ፣ አጼውስለታየ የነበሩበትን ቦታ [[ደብረ ብርሃን]] በማለት የሃገሪቱ ዋና ከተማ አድርገው ቆርቁረዋል። እስከ እለት ህልፈታቸውም [[ደብረ ብርሃን]] የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ነበረች።
 
== ድርሰቶች ==