ከ«ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 34፦
 
== ድርሰቶች ==
አጼ '''ዘርአ ያዕቆብ''' በጦር ውሎአቸው ብቻ ሳይሆን የሚታወቁት፣ 319 መጻህፍትንም በመድረስና ለትውልድ በማቅረብ ጭምርም ነው። እነሱምከነዚህም መካከል [[መጽሃፈ ብርሃን]]፤ [[ጦማረ ሃይማኖት]]፤ [[መጽሃፈ ምላድ]] [[መጽሃፈ ስላሴ]] ይሰኛሉ።፤[[መልክዓ ማርያም]] ፤ [[ ተዓምረ ማርያም]] ይገኙበታል። እነዚህ መጽሐፎች ሃይማኖታዊ ይዘት ያላቸው ሆነው በዘመናቸው የተነሱትን ለመስቀልናለ[[መስቀል]] ፤ ለ[[ድንግል ማርያም]] ና ለ[[ስእል አድኅኖ]] ለስእልመስገድመስገድ የተገባ አይደለም የሚሉትንለሚሉት ደቀ እስጢፋ የተባሉትንለተባሉት ክርስቲያኖችወገኖች ለማውገዝእንደመልስ ሆነው ያገለገሉምያገለገሉ ናቸው።
 
== በተረፈ ==