ከ«አብዮት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''አብዮት''' የሚለው ቃል የግዕዝ ቃል ሲሆን ሥርወ ቃሉ [https://dictionary.abyssinica.com/ge/%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%8B%A8 አበየ] የሚል ቃል ነው። የቃሉ ትርጉምም እምቢ አለ፤ አመጸ ማለት ነው። አብዮት የሚለውም ቃል እምቢተኝነትን የሚያሳይ ቃል ነው። (ለምሳሌ የ1966 የኢትዮጵያ አብዮት የንጉሳዊ አገዛዝን ገልብጦ [https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%88%AD%E1%8C%8D በደረግ] የሚመራ ሶሻሊስታዊ መንግስት አቋቁሟል)
'''አብዮት''' የቆየውን [[መንግሥት]] የሚገልበጥ የህብረተሰባዊ ወይም የሶሻሊስት ፖለቲካዊ ለውጥ ነው።
 
{{መዋቅር}}