ከ«ኢድሪሚ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «350px|thumb|የኢድሪሚ ሐውልት '''ኢድሪሚ''' ከ1473 እስከ 1443 ዓም ያህል ድረስ የ[[ሙኪሽ]...» |
No edit summary |
||
መስመር፡ 2፦
'''ኢድሪሚ''' ከ1473 እስከ 1443 ዓም ያህል ድረስ የ[[ሙኪሽ]] አገር ([[አላላኽ]] ከተማ) ንጉሥ ነበረ።
የኢድሪሚ ታሪክ በተለይ ከሐውልቱ [[አካድኛ]] ጽሑፍ የሚታወቀው ነው። የ[[ሐለብ]] መጨረሻ ንጉሥ የ[[1 ኢሊም-ኢሊማ]] ልጅ ነበር፣ ይህም ሥርወ መንግሥት ቀድሞ የ[[ያምኻድ]] መንግሥት ተብሎ ነበር። በ1480 ዓክልበ. ገደማ የ[[ሑራውያን]] ንጉሥ [[ባራታርና]] ሐለብን ወደ [[ሚታኒ]] መንግሥት እንደ ጨመረው ይታመናል። ኢድሪሚና ቤትሠቡ ከሐለብ ወደ [[ኤማር]] ሸሹ። ኢድሪሚ ከዚያ ወደ [[ከነዓን (ጥንታዊ አገር)|ከነዓን]] ምድር
ለኢድሪሚ ሁለት ሌሎች ጽላቶች ይታወቃሉ። ከነዚህ አንዱ ከኢድሪሚና ከኪዙዋትና ንጉሥ [[ፒሊያ]] መካከል የተደረገው ውል ነው። በዚህ ውል መሠረት ከአንዱ አገር ወደ ሌላው የሸሹት ባርዮች እንዲመለሱ አስቻለ። ባርያውን የያዘው ሰው 500 [[
ኢድሪሚ ብዙ ጣኦታት እንዳገለገለ ስለ ጻፈ በእርግጥ አረመኔ ንጉሥ ነበር። በከነዓን ውስጥ ቢቆይ [[ብሉይ ኪዳን]] ከ[[እስራኤል]] ውጭ በዚህ ለነገሡት አረመኔ ነገሥታት ብዙ ትኩረት አይሰጥም፤ ግን [[ጎቶንያል]] ፈራጃቸው የሆነበት ወቅት ያሕል ይመስላል። የግብጽ ፈርዖን [[3 ቱትሞስ]] ደግሞ
የኢድሪሚ ልጅ [[ኒፕመቃ]] በሙኪሽ ዙፋን ላይ ተከተለው።
|