ከ«ቅዱስ ጴጥሮስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 4፦
==ጴጥሮስ በመጸሐፍ ቅዱስ==
ክርስቶስ ጴጥሮስን ብዙ ጊዜ ከመጥፋ ያዳነው ደቀመዝሙር ነበር ምክኒያቱም በመሰለው መንገድ ወይም በስሜታዊነት እየሱስን ሳያማክር ይናገር ፣ይመራ ስለነበር ነው ። ይህም ገና በመንፈሳዊ ዕውቀት ስላላደገ ሆነ ። በተለይ '''[[እየሱስ]]''' ስለ ስቃዩ፣ሞቱ፣መነሳቱ ለደቀመዝሙሮቹ ሲነግራቸው ጴጥሮስ ባለመረዳቱ ክርስቶስ የዛን ጊዜ ለጴጥሮስ አጥብቆ ጸለየለት በኋላ የሚሆነውን ስለሚያውቅ
</span>እንደሚክደው፣እንደሚፀፀት፣በልቡም በጣም እንደሚወደው ያውቅ ነበር ። ከክርስቶስ ትንሣዔ በኋላም ወደ ዐሣ አጥማጅነት ተመልሶ ሄዷል በዛም ወቅት በዐሣ ጠመዳ ተአምሩን አሳይቶት ሁሉ በእጁ እንደሆነ አሳምኖት ልቡ እንዲሰበር አድርጎ ለወንጌል ሰበካ ለገነት ቁልፍ ተረካቢነት ከዛም አልፎ ለሰማዕትነት አብቅቶታል ።
|