ከ«የሉቃስ ወንጌል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 2፦
</span>|label1=ሥራው|data1=ሐኪም [[ወንጌል]] ሰባኪም|header2=|label2=ስም|data2=ሉቃስ|header20=|label20=|data20=|data3=ጥቅምት ፳፪ በ፩ኛው ክፍለዘመን|label3=የተወለደበት ቀን|data6=መጋቢት ወር ፹፬ ዓ.ም ግሪክ(ቦዬሺያ)ከተማ ቀን|label6=ያረፈበት ቀን|data5=ሐኪም፣'''[[ወንጌል]] '''ፀሐፊ፣ሰባኪ፣ሰዐሊ|label5=ሥራው|label7=ንግሥ|data7=ጥቅምት ፳፪ |label4=የተወለደበት ቦታ|data4=አንፆኪያ (ሶርያ)|label8=የሚከበረው|data8=በዓለም ክርስቲያን ሕዝብ|captionstyle=|header5=}}
'''የጌታችን የ'''[[ኢየሱስ]]''' ክርስቶስ ወንጌል ቅዱስ ሉቃስ እንደ ጻፈው።'''
ቅዱስ ሉቃስ ሙያው ጥንቃቄ የሚፈልግ ስለነበረ ወንጌልንም ሲፅፍ ትልቅ ጥንቃቄ እያደረገ ለምሳሌ ከቃሉ ምንጭ ከሆነች ከ[[ማርያም|እመቤታችን ቅድስ ድንግል ማርያም]] ዘንድ ድረስ እየሄደ በማነጋገር እንደፃፈ ይነገርለታል። በተጨማሪም የ[[ሐዋርያት ሥራ]]ን የፃፈ ይሄው ቅዱስ ነው። ከ'''[[ቅዱስ ጳውሎስ]]''' ጋርም ብዙ ቦታዎች ላይ ተገኝቷል። እንዲሁም ጌታ ከሙታን ተለይቶ ምትን ድል አድርጎ በተነሣበት ቀን በፍኖተ [[ኢማሑስ]] (በኢማሑስ መንገድ) ጌታችን ከተገለጠላቸው ከሁለቱ ደቀመዛሙርት አንዱ ቅዱስ ሉቃስ እንደሆነ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ያስተምራሉ።
 
ወንጌላዊው ሉቃስ በላህም ይመሰላል ምክኒያቱም መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በከብቶች በረት መወለዱን በእለተ ልደቱም የከብት እረኞች ከመላእክት ጋር መዘመራቸውን ከሌሎች ወንጌላውያን ሠፋ አድርጐ ስለሚተርክ ነው። (ሉቃ፡፪.፰-፲፰) ከዚህ ሌላ ላህም በ'''[[ብሉይ ኪዳን]]''' የመሥዋዕት እንሰሳ ሲሆን ሉቃስም የክርስቶስን መስዋትነት በፍሪዳ ምሳሌ ጽፎአል። (ሉቃ፡፲፭.፳፪-፳፬) ላም የቀንድ ከብት ነው በዚሁም መሠረት ወንጌላዊው ሉቃስ ክርስቶስ ቀርነ መድኃኒት እንደሆነ ነብዩ ዘካርያስ የተናገረውን ትንቢት በመግለጽ ስለፃፈ የላህም ምልክት እንደተሰጠው መተርጉማን ሊቃውንት ይናገራሉ።