ከ«ቴሌቪዥን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
መስመር፡ 20፦
{{legend|Grey|No data}}]]
በ[[1927 እ.ኤ.አ.]] [[ኸርበርት አይቭስ]] የተሰኘው የ[[ቤል ላብራቷር]] ተቀጣሪ 16 የምስል ገጽታ በሰከንድ ከ[[ዋሽንግተን ዲሲ]] ወደ [[ኒውዮርክ ከተማ]] በሽቦ መላክ ቻለ። ቀጠል አድርጎም በ[[ራዲዮ]] ወደ [[ዊፓኒ]] [[ኒው ጀርሲ
በርግጥም የመጀመሪያው በሰፊው ተግባራዊ የሆነ የቴሌቭዥን ስርዓት ስራ ላይ የዋለው በ[[ጀርመን]] አገር ሲሆን ይኸውም በ[[1929 እ.ኤ.አ.]] ነው። በ[[1936 እ.ኤ.አ.]] ([[1928]] ዓም ጀርመን ሃገር ተደርጎ የነበረውን የ[[ኦሎምፒክ ውድድር]] በቴሌቭዥን ሊሰራጭ ቻለ፣ ህዝቡም ውድድሩን እቤቱ ሆኖ ቀጥታ ሲካሄድ ለማየት ቻለ።
ከዚያ መጀመርያው ጥቁርና-ነጭ ፕሮግራሚንግ በ[[ዩናይትድ ኪንግደም]] 1928 ዓም፤ በአሜሪካ 1933 ዓም ተደረገ። በ[[አፍሪካ]] መጀመርያው ጣቢያዎች በ[[1952]] ዓም በ[[ናይጄሪያ]]ና [[ደቡብ ሮዴዝያ]] (አሁን [[ዝምባብዌ]]) ተሰራጩ፣ በ[[ኢትዮጵያ]] የቴሌቪዥን ስርጭት አገልግሎት የጀመረው በ[[1956]] ዓም ሆነ።
=== ከለር ቴሌቪዥን ===▼
▲=== ከለር ቴሌቪዥን ===
ከዚያ ቤርድ በ[[ግንቦት 26]] ቀን [[1920]] (ጁላይ 3, 1928 እ.ኤ.አ.) የመጀመሪያውን [[የከለር ቴሌቪዥን]] ስርጨት ሙከራ አደረገ።
|