ከ«ካሣውያን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''ካሣውያን''' ([[አካድኛ]]፦ ካሹ፣ [[ካሥኛ]]፦ ጋልዙ) በጥንት ከ[[ዛግሮስ ተራሮች]] ([[ኢራን]]) የመጣና ደቡብ [[መስጴጦምያ]]ን ([[ኢራቅ]]ን) የገዛ ብሔር ነበሩ።
 
ቋንቋቻው ካሥኛ የተጻፈ ቋንቋ እንደ ነበር አይመስልም፤ ስለርሱ ከስሞቻቸውና እጅግ ጥቂት ቃላት በስተቀር ዕውቀት የለንም። ከምናውቀው ትንሽ ምጠንመጠን ግን ካሥኛ ከሌሎቹ ልሳናት ጋር ዝምድና እንደ ነበረው አይታስብም። የ[[ሴማዊ ቋንቋዎች]] ወይንም የ[[ሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች]] ዘመድ አይመስልም።
 
==ከባቢሎን ውድቀት (1507 ዓክልበ.) በፊት==
 
በድሮ የ[[አካድ]] ንጉሥ በ[[ናራም-ሲን (አካድ)|ናራም-ሲን]] ዘመን በተቀረጸ ዘገባ ዘንድ (2045 ዓክልበ.ግ.)፣ ካሣውያን ከተሸነፉት [[ጉታውያን]] ተባባሪዎች መካከል ተዘረዘሩ። ከዚህ በኋላ ግን ለ400 ዓመት ያህል ካሣውያን አልተጠቀሱም።
ካሣውያን መጀመርያ የሚጠቀሱ በ[[ባቢሎን]] ንጉሥ [[ሳምሱ-ኢሉና]] ፱ኛው ዓመት ስም «ሳምሱ-ኢሉና የካሣውያን ሥራዊት ያሸነፈበት ዓመት» ወይም 1654 ዓክልበ. ሊታይ ይችላል። እንዲሁም ተከታዩ [[አቢ-ኤሹሕ]] ምናልባት 1621 ዓክልበ. ግድም ካሣውያንን እንዳሸነፈ ዘግቧል።
 
ከዚያ ካሣውያን መጀመርያ የሚጠቀሱ በ[[ባቢሎን]] ንጉሥ [[ሳምሱ-ኢሉና]] ፱ኛው ዓመት ስም «ሳምሱ-ኢሉና የካሣውያን ሥራዊት ያሸነፈበት ዓመት» ወይም 1654 ዓክልበ. ሊታይ ይችላል። እንዲሁም ተከታዩ [[አቢ-ኤሹሕ]] ምናልባት 1621 ዓክልበ. ግድም ካሣውያንን እንዳሸነፈ ዘግቧል።
 
በጥንታዊ ነገሥታት ዝርዝሮች በኩል የካሣዋያን ነገሥታት በንጉሥ «ጋንዳሽ» ጀመሩ። እንዲሁም በ[[ኒፑር]] በተገኘ በአንዱ ተማሪ ጽሑፍ ዘንድ (700 ዓክልበ ግ.)፣ «ጋዳሽ» ከ«ባባላም» ጥፋት በኋላ «የአለም አራት ሩቦች፣ የ[[ሱመር]]፣ [[አካድ]]ና ባቢሎን ንጉሥ» ሆነ። ይህ ግን ከብዙ ዘመን በኋላ በመጻፉ እንደ ትክክል መረጃ አይቆጠረም። ብዙ መምህሮች አሁን እንደሚያስቡት፣ ከጋንዳሽ እስከ [[2 አጉም]] ድረስ የተዘረዘሩት ነገሥታት ከባቢሎን ውድቀት በፊት በዛግሮስ ተራሮች የገዙት ነበሩ።
Line 23 ⟶ 25:
ከዚህ በተረፈ ከአጉም ካክሪሜ በፊት ስለ ነበሩት ስሞች ሌላ መረጃ አልተገኘም። ጋንዳሽ የ«ባባላም» ወይም ባቢሎን ገዢ ሳይሆን ፣ ምናልባት ከሳምሱ-ኢሉማ ጋር በ1654 ዓክልበ. ገደማ የታገለው አለቃ ይሆናል የሚል አስተሳሰብ አሁን ዘመናዊ ነው፣ ማስረጃ ግን ገና አልተገኘም። እንደገና «ካሽቲሊያሽ» የተባለ ንጉሥ በ[[ኻና አገር]] ([[ተርቃ]]) ዝርዝር ላይ ስላለ (1621-1599 ዓክልበ.ግ.) ምናልባት ካሣውያን ለጊዜው በዚያ [[ኤፍራጥስ ወንዝ]] አገር ላይ መቀመጫ እንዳገኙ ታስቧል።
 
በአጉም-ካክሪሜ ጽሑፍ ማዕረጉ «የካሣውያንና የአካዳውያን ንጉሥ፣ የባቢሎኒያ ንጉሥ፣ ቱፕልያሽን ([[ኤሽኑና]]ን) የሰፈረው፣ የአልማንና የፓዳን ንጉሥ፣ እና የ[[ጉታውያን]] ሞኞች ንጉሥ» ይሰጣል። ከባቢሎን ውድቀት ቀጥሎ መጀመርያው እዚያ የነገሠው ይታስባል። ሌሎች ወደ ስሜን የተዘረዘሩት ብሔሮች - ኤሽኑና፣ አልማን፣ ፓዳን፣ ጉታውያን - ከዚያ በፊት በካሣያንበካሣውያን ገዥነት ሥር እንደ ሆኑ ይቻላል። የ«አልማን»ና «ፓዳን» መታወቂያዎች እርግጠኛ አይደሉም፤ አንዳንድ መምህሮች የዛግሮስ ብሔሮች ይሆናሉ ሲሉ፣ ሆኖም የ[[ፓዳን-አራም]] አገር ([[ካራን]] አካባቢ) ያሳስባሉ። በዚያ ወቅት ያኽል ግን ቋንቋቸው ከ[[ሕንዳዊ-ኢራናዊ]] ቅርንጫፍ የነበራቸው የ[[ሚታኒ]] መሳፍንት ግዛታቸውን በ[[ሑራውያን]] ላይ ስለ መሠረቱ፣ ካሣውያን ለረጅም በስሜን መስጰጦምያመስጴጦምያ እንደ ነገሡ አይቻልም።
 
==ከባቢሎን ውድቀት (1507 ዓክልበ.) በኋላ==