ከ«1 ቱትሞስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 18፦
በቀዳሚው በአመንሆተፕ ዘመን ፱ኛው አመት የ[[ሥነ ፈለክ]] ሊቃውንት [[የውሻ ኮከብ]] (ሲሪዩስ) የተነሣበት ቀን ስለ ዘገቡ፣ የቱትሞስ ዘመን በ1513 ዓክልበ. yahl እንደ ጀመረ ሊታወቅ ይቻላል።
የጦር አለቆቹ [[አሕሞስ ወልደ አባና]] እና [[አሕሞስ ፐን-ነኽበት]] ሁለቱ በመቃብር ጽሑፎቻቸው ውስጥ በ[[ኩሽ መንግሥት]]ና በ «ናሓሪን» (ምሥራቅ [[ሶርያ]]) ላይ በዓኸፐርካሬ ዘመን እንደ ዘመቱ ዘግበዋል። በናሓሪን አገር ግብጻውያን ሠረገሎች፣ ፈረሶችና ባርዮችን ማረኩ። የመርከብ ኃይል አለቃ አሕሞስ ወልደ አባና እንደ ገለጸው፣ ፈርዖኑ መጀመርያ በ[[ረጨኑ]] (
የሶርያ ዘመቻ በ፪ኛው ዓመት (1512 ዓክልበ. ገደማ)፣ የኩሽ ዘመቻ በ፩ኛውና ፫ኛው ዓመቶቹ (1513 እና 1511 ዓክልበ.) እንደ ተከሠቱ ይታመናል። በኩሽ [[ኖቢያ]] ጠረፉን ከ[[የአባይ ሙላቶች|፪ኛው የአባይ ሙላት]] ([[ቡሄን]] አምባ) ወደ ደቡብ ከ፬ አባይ ሙላት ደቡብ እስካለው ድረስ አስፋፋው።
|