ከ«ዜቡል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 6፦
የተዘገቡለት ድርጊቶች ጥቂት ናቸው። መጀመርያው ለቄኔዝ ሦስት ሴት ልጆች ሰፊ ርስቶች አካፈለላቸው። ዜቡልም ለ[[ያህዌ]] አንድ ግምጃ ቤት አቁሞ 20 መክሊት [[ወርቅ]]ና 250 መክሊት [[ብር (ብረታብረት)|ብር]] ከሕዝቡ ተቀበለ። የጣኦታት ወርቅ ወይም ብር ግን አይቀብልም ነበር።
የዕረፍቱ ጊዜ
ከዚህም በኋላ እስራኤላውያን በ[[እግዚአብሔር]] ፊት እንደገና ክፉ ሆኑና በ[[ሓጾር]] ንጉሥ [[ኢያቢስ]] ስር ለ20 ዓመታት ተገዙ። ስለዚህ፣ ይህ ሰነድ በመጽሐፈ መሳፍንት የተጠቀሱትን የ[[ኲሰርሰቴም]] (8 አመታት)፣ የጎቶንያል (40 ዓመታት)፣ የ[[ዔግሎም]] (18 ዓመታት)፣ እና የ[[ናዖድ]] (80 ዓመታት) ዘመናትን ይዘልላል። በመጽሐፈ መሳፍንት የኲሰርሰቴም ዘመን ኢያሱ ካረፈ በኋላ ባልተወሰነ ጊዜ ሆነ። ስለዚህ ስለ ቄኔዝና ዜቡል ዘመኖች ያለው ትዝታ ትክክል ከሆነ፣ እነዚህ 82 ዓመታት ከኢያሱ በኋላ እና ከኲሰርሰቴም በፊት (1587-1505 ዓክልበ.) መሰካት ነበረባቸው።
|