ከ«ዜቡል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «ስዕል:Judges 9 - 37 see there come people.jpg|400px|thumb|ገዓል የአቢሜሌክ ሠራዊት ከተራራ ሲወርድ አይቶ ለሴኬም ከን...»
 
No edit summary
መስመር፡ 4፦
ሌላ '''ዜቡል''' በጥንታዊ የአይሁዶች ታሪክ ከ62 ዓም አስቀድሞ በተጻፈው «[[የመጽሐፍ ቅዱስ ጥንታዊነት]]» ([[ሮማይስጥ]]፦ Liber Antiquitatum Biblicarum) ይጠቀሳል። በዚህ ታሪክ ዘንድ፣ የእስራኤላውያን መሪ [[ኢያሱ ወልደ ነዌ]] ካረፈ በኋላ፣ [[ቄኔዝ]]ም ለ57 ዓመታት እስራኤላውያንን ከመራቸው በኋላ፣ ዜቡል እንደ እስራኤል መሪ ወይም ፈራጅ ተመረጠ። ስለ ዜቡል 25 ዓመት አገዛዝ (1530-1505 ዓክልበ. ያህል) አንድ አጭር ምዕራፍ ይጽፋል።
 
የተዘገቡለት ድርጊቶች ጥቂት ናቸው። መጀመርያው ለቄኔዝ ሦስት ሴት ልጆች ሰፊ ርስቶች አካፈለላቸው። ዜቡልም ለ[[ያህዌ]] አንድ ግምጃ ቤት አቁሞ 20 መክሊት [[ወርቅ]]ና 250 መክሊት [[ብር (ብረታብረት)|ብር]] ከሕዝቡ ተቀበለ። የጣኦታት ወርቅ ወይም ብር ግን አይቀብልም ነበር።
 
የዕረፍቱ ጊዜ ሲቅርብ ለሕዝቡ እንዲህ ብሎ ተናገረ፦ «ከኛ ቀድሞ የሆኑት ሰዎች የመሠክሩትን ምስክሮች ተመልከቱ። ልባችሁ እንደ ባሕሩ ማዕበል አይሁን፤ ነገር ግን የባሕሩ ማዕበል በባሕሩ ውስጥ ካለው በቀር እንደማያውቅ፣ እንዲህ ልባችሁ በሕግ ቅዱስ ውስጥ ካለው በቀር በምንም አያስብ።»