ከ«እግዚዕ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
አንድ ለውጥ 350460 ከ81.234.233.22 (ውይይት) ገለበጠ Tag: Undo |
||
መስመር፡ 1፦
'''እግዚዕ''' በ[[ግዕዝ]] ቋንቋ ጌታ ወይም አለቃ ማለት ነው። ይህ ቃል በ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] በ[[ግሪክኛ]] Κύριος የሚለውን የማዕረግ ስም ለመተርጎም አገልግሏል።
በግዕዝ "እግዚእት" ማለትም
በዚህም መሰረት "[[እግዚአብሔር]]" የሚለው የ[[አማርኛ]] / የግዕዝ ቃል ከዚህ መሰረታዊ ቃል የተገኘ ሲሆን የፈጣሪን የተጸውዖ ስም (ማለትም [[ይሖዋ]] ወይም [[ያህዌ]] የሚለውን) በመተካት በ[[አማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ]] ትርጉሞች ውስጥ ተሰርቶበታል።
[[መደብ:ክርስትና]]
|