ከ«ገብርኤል (መልዐክ)» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አንድን ዓረፍተነገር ከገብርኤልl አስገባሁ
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 1፦
{{infobox|abovestyle=background:#7CB9E8|above=ቅዱስ ገብርኤል|image=[[ስዕል: L' Annonciation de 1644, Philippe de Champaigne..jpg|thumb|ቅዱስ ገብርኤል እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ሲያበሥራት]]|caption=|headerstyle=background:#7CB9E8|header1=ሊቀመላዕክት ቅዱስ ገብርኤል |headerstyle=background:#7CB9E8|header8=<span style="color:#FFBF00">
</span>|label1=ሚካኤል ማለት|data1=ዕፁብ ድንቅ ነገር|label2=መዐረግ|data2= ሊቀመላዕክት |label5=፫ኛ በዓለ ንግሥ|data5='''ታህሣሥ ፲፱''' ሦሥቱን ደቂቃት ከእሳት ያዳነበት |label4=፪ኛ በዓለ ንግሥ|data4='''ሐምሌ ፲፱''' ቅዱስ ቂርቆስንና እናቱ ቅድስት እያሉጣን ከእሳት ያወጣበት|label3=፩ኛ በዓለ ንግሥ|data3='''ታህሣሥ ፳፪''' ብሥራተ ገብርኤል|captionstyle=|header5=}}
'''ገብርኤል''' ('''ቅዱስ ገብርኤል''') በ[[አብርሃማዊ ሀይማኖቶች]] ([[ክርስትና]] ፤ [[አይሁድ]] ፤ [[እስልምና]]) ከሶስቱ ዋና መላዕክት ([[ሚካኤል]]፡ ገብርኤል፡ [[ሩፋኤል]]) አንዱ ሲሆን በ[[እግዚአብሔር]] መልእክተኛነቱ ይታወቃል። በ[[መጽሐፍ ቅዱስ]] ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሰው በ[[መጽሐፈ ዳንኤል]] ነው። የስሙም ትርጉም «ከእግዚአብሔር የሆነ አለቃ» ማለት ነው። በእግዚአብሔር ፊት መቆም ከሚችሉ ስባት መላዕክት ውስጥም አንዱ ተደርጎ ይቆጠራል። የአምላካችን፣ የጌታችንና የመድሐኒታችን የ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]]ን ልደት ለቅድስት [[ድንግል ማርያም]] አብስሯል።