ከ«መልከ ጼዴቅ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 36፦
በ[[ሞት ባሕር]] ወይም [[ቁምራን ጥቅል ብራናዎች]] መካከል አንዱ «[[የመልከ ጼዴቅ ሰነድ]]» ወይም 11Q13፣ እንዲሁም በ[[ኖስቲሲሲም]] እምነት ጽሑፎች በ[[ናግ ሐማዲ]] ግብጽ መካከል አንዱ፣ መልከ ጼዴቅ በ[[ፍርድ ቀን]] የሚመጣ የአምላክ መሲሕ መጠሪያ (ጽድቅ ንጉሥ) ነው።
የአይሁድ ግሪክኛ ታሪክ ጸሐፊዎች [[ፊሎ]] እና [[ዮሴፉስ]] (''[[የአይሁዶች ቅርሶች]]'') እንዳሉ፣ መልከ ጼዴቅ የእግዚአብሔር ቄስ ነበር። ዮሴፉስ ግን በሌላው ታሪክ መጽሐፉ ''[[የአይሁዶች ጦርነቶች]]'' ውስጥ መልከ ጼዴቅ ከነዓናዊ አለቃ ነበር ብሎ ጻፈ።
▲===በአይሁድ ትጸ
<references/>
|