ከ«ደቡብ ኦሤትያ-አላኒያ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 5፦
ከ[[ተባበሩት መንግሥታት]] የሚከተሉት አገራት ደቡብ ኦሤትያን ተቀባይነት ሰጥተዋል፦ [[ሩስያ]]፣ [[ኒካራጓ]] (በ[[2000]] ዓ.ም.) ፤ [[ቬኔዝዌላ]] ([[2001]] ዓ.ም.)፣ [[ናውሩ]] ([[2002]] ዓ.ም.)፣ [[ሶርያ]] ([[2010]] ዓ.ም.)
 
በከፊል ተቀባይነት ካገኙት ሌሎች አገሮች፣ [[አብካዝያ]]፣ [[ትራንስኒስትሪያ]] እና [[አርጻኽ]] (የቀድሞው ናጎርኖ-ካራባቅ]]) ደቡብ ኦሤትያን እርስ በርስ ይቀበላሉ። [[ምዕራባዊ ሣህራ]] ደግሞ ደቡብ ኦሠትያን ተቀብሏል።
 
በተጨማሪ [[ቱቫሉ]] ከ2003 እስከ [[2006]] ዓ.ም. ድረስ ይቀበለው ነበር።