ከ«ቅዳሜ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አንድ ለውጥ ከ66.54.88.129 (ውይይት) ገለበጠ
No edit summary
 
መስመር፡ 1፦
'''ቅዳሜ''' ከ[[አርብ]] ቀጥሎ የሚገኝ [[ሣምንት|የሣምንቱ]] የመጨረሻ [[ቀን]] ነው። [[አይሁድ]]እና ሰባተኛ ቀንአድቬንቴስትቀን አድቬንቴስት ቤተክርስቲያን [[ሰንበት]]ን የሚያከብሩበት ቀን ነው። እንደ [[ኢኦተቤ|ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን]] ያሉ አብያተ ክርስቲያናት ደግሞ ከ[[ኢየሱስ|ከርስቶስ]] ትንሳኤ በኋላ «ትልቁ» የሰንበት በአላቸው [[እሁድ]] ቢሆንም ቅዳሜንም «ቀዳሚ ሰንበት» በማለት ያከብራሉ። ስንበትን የሚያከብሩ ክርስትያኖችም ስላሉ ኣይህዶች የሚያከብሩት ቀን ነው ማለቱ ትክክል ኣይሆንም። ገና ኣይህዶች ሳይፈጠሩ ሰንበት ለሰው ተሰጠ ለኣዳምና ለሂዋን። ሰንበት የተጀመረው ገና ሃጢኣት በዚህ ኣለም ሳይገባ በኤደን ገነት ነበረ። ሰንበት የቃሉ መሰረት ሰባት ነው (7)። መጽሃፍ ቅዱስ ቅዳሜን ነው ሰንበት በሎ የሚጠራው እሁድን ኣይደለም።
{{መዋቅር}}