ከ«ኦሪት ዘፍጥረት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Bot-assisted disambiguation: አባይ - Changed link(s) to አባይ ወንዝ (ናይል)
የዘፍጥረት መጽሐፍ (አዲስ ዓለም ትርጉም)
መስመር፡ 9፦
 
በልማድ መሠረት፣ እንደ ሌሎቹ የኦሪት መጻሕፍት፣ የመጽሐፉ ደራሲ ወይም አቀነባባሪ [[ሙሴ]] እንደ ነበር ይባላል። እንዲሁም ሌላው መጽሐፍ፣ [[መጽሐፈ ኩፋሌ]] ስለነዚህ ታሪኮችና ዘመኖች ሲተርክ፣ መላዕክት ለሙሴ በ[[ደብረ ሲና]] በቀጥታ እንዳቀረቡት ይላሉ። በኦሪት ዘፍጥረት ውስጥ ካለው መረጃ፣ ግማሹ ያህል ከኩፋሌ ውስጥ ደግሞ ይገኛል። በዘፍጥረት ውስጥ ሌላው ግማሽ ካልታወቁት ምንጮች ወይም ጥንታዊ ልማዶች ሊሆኑ ይቻላል።
 
* [https://www.jw.org/am/የሕትመት-ውጤቶች/መጽሐፍ-ቅዱስ/nwt/መጻሕፍት/ዘፍጥረት/ የዘፍጥረት መጽሐፍ (አዲስ ዓለም ትርጉም)]
* [https://www.jw.org/am/የሕትመት-ውጤቶች/መጻሕፍት/ሕይወት-የተገኘው-በፍጥረት-ነው/ሳይንስና-የዘፍጥረት-ዘገባ/ ሳይንስና የዘፍጥረት ዘገባ]
 
{{መዋቅር-ሃይማኖት}}