ከ«ሰኸቀንሬ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 18፦
ዘመኑ በ[[ሂክሶስ]] ጦርነት ዘመን ውስጥ እንደ ነበር ይመስላል። ከመርካውሬ [[7 ሶበክሆተፕ]] ቀጥሎ እነማን በ[[ጤቤስ]] እንደ ገዙ ግልጽ አይደለም፤ ብዙ ስሞች ከ[[ቶሪኖ ቀኖና]] እንደ ጠፉ ይመስላል። ከሥነ ቅርስ የተረጋገጡት ግን [[መርኸፐሬ]] እና ሰኸቀንሬ ብቻ ናቸው። በቶሪኖ ዝርዝር ላይ «-ቀንሬ» የሚል ብቻ ሊነብብ ይቻላል። ከዚህ ውጭ ስሙ ሰኸቀንሬ ሳንኽፕታሂ ይታወቀው ከአንድ ጽላት ብቻ ነው። ጽላቱ ከመጀመርያው ዓመት ሲሆን ለጣኦቱ ዘይት በአረመኔ ሥነ ስርዓት ሲያቀርብ ያሳያል።
ከ13ኛ ሥርወ መንግሥት በኋላ ሂክሶስ
{{S-start}}
|