ከ«መለስ ዜናዊ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አንድ ለውጥ 344082 ከ197.156.86.133 (ውይይት) ገለበጠ npov
Minor change
መስመር፡ 27፦
አቶ መለስ ዜናዊ አባታቸው (አቶ ዜናዊ አስረስ<ref>http://ethiopiazare.com/the-news-50/the-news/289-meles-father</ref>) የትግራይ ተወላጅ ሲሆኑ፣ በእናታቸው በኩል ደግሞ [[ኤርትራዊ]] ናቸው።
 
መለስ በታወቀው ጀነራል ዊንጌት 2ኛ ደረጃ ተምህርት ቤት የተማሩና ከአጼ አህለስላሴ የኮከብ ተማሪዎች ሽልማት የተሸለሙ፣ ከዛም ወደ በረሃ ወርደው በታጋይነት ከመሰለፍቸው በፊት፤ የአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ሜዲካል ፋክልቲ ተማሪ ነበሩ።  ትግርኛ፣አማርኛና፡ እንግሊዝኛ አቀላጥፈው መናገር ይችላሉ።  
 
መለስ ዜናዊ ስልጣን ላይ በነበሩባቸው ጊዜያት ለሀገራቸው ኢትዮጵያ ባደረጓቸው አስተዋፅኦዎች የኢትዮጵያ ባለውለታ ናቸው ይባላሉ፡፡
 
== ወደ ስልጣን አመጣጥ ==