ከ«ኡቃቢ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 1፦
'''ዉቃቢ''' የሚለዉ ቃል አቃቢ ለወንድ አቃቢት ለሴት ከሚል የ[[ግእዝ]] ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም ከልካይ፤"ከልካይ" ጠባቂ፤"ጠባቂ" "ዘብ" ማለት ነው። ይህ ቃል እንደስም ሆኖ በሰዉ ላይ ለሚናገር የቅዱሳን መላእክት መንፈስ ያገለልላል።
ይህ ቃል በኃላ ላይ ለባዕድ አምልኮ ቃሉ አገልግሎት ላይ ልለ። በ[[ኢትዮጵያ]]ም የአብዛኛዉ ህዝብ እምነት ሲሆን ከኦሪት የአምልኮ ስርአት ጋር የተያያዘ መልክ አለዉ። በታሪክ ዉርርስ ብቻ የተላለፈ እምነት ነዉ።
ከራማ፤ ቃሉ፤ አወልያ፤ [[ቆሌ]]፤ቆሌ፤ የአባት|እናት እና የእናት-አምላክ የሚሉ መጠሪያዎችም ተለምዶአዊ ስሞች ናቸዉ።በኢትዮጵያናቸዉ። በኢትዮጵያ የባህል እምነት አምልኮ ዉስጥ ወሳኝ የእምነቱ አስፈጻሚ ነው።በተዋቀረ ስርአት የኦሮሞ ህዝብ ዋቄፈና ብሎ ያከብረዋል።