ከ«ክርስትና» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
rv |
No edit summary Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ |
||
መስመር፡ 1፦
'''ክርስትና'
ክርስቲያን የሚለው ቃል ግን መጀመርያ የሚተረክበት [[አዲስ ኪዳን]] በተለይም [[ወንጌል]]ና [[የሐዋርያት ሥራ 11፥26]] ነው። ስሙንም ያወጡት ጠላቶች ናቸው። "ክርስቲያን" ማለት ቅቡዓን፣ መሲሐውያን፣ ክርስቶሳውያን ማለት ነው።
በ41 ዓም የሮሜ ቄሣር
የአይሁዶች ትምህርት ግን በረቢ
በ303 ዓም ክርስትና በሮሜ መንግሥት
▲በ41 ዓም የሮሜ ቄሣር [[ክላውዴዎስ]] «አይሁዶችን» ከሮሜ ከተማ ባሳደዳቸው ዘመን፣ ብዙዎቹ ክርስቲያኖች እንደ ነበሩ ይመስላል። ክርስቲያኖች በሮሜ መንግሥት ብዙ ጊዜ እስከ [[303]] አም ድረስ ከቄሣሮቹ መከራዎች ቢያገኙም፣ ሃይማኖቱ ግን ምንጊዜም እየተበዛ ነበር።
▲የአይሁዶች ትምህርት ግን በረቢ [[አኪቫ በን ዮሴፍ]] መሪነት በሌላ አቅጣቻ ሄዶ [[አዋልድ መጻሕፍት]] ከብሉይ ኪዳን አጠፉና [[ተልሙድ]] በተባለ ጽሑፍ አዳዲስ ትምህርቶችን ፈጠሩ። ስለዚህ የሮሜ ንጉሥ [[ቤስጳስያን]] የኢየሩሳሌምን [[ቤተ መቅደስ]] በ[[62]] ዓም ካጠፋ በኋላ፣ አይሁድና እና ክርስትና እንደተለያዩ ሃይማኖቶች ተቆጥረዋል።
▲በ303 ዓም ክርስትና በሮሜ መንግሥት በ[[ጋሌሪዎስ]] ዘመን ሕጋዊ ሆነ። የሚቀጠለው ቄሳር [[ቆስጠንጢኖስ]] በ[[መጋቢት 10]] ቀን [[313]] ዓ.ም. በአዋጅ [[እሑድ]] ለሮማ ዜጎች ሁሉ ስለ ጣኦቱ [[አፖሎ]] የእረፍት ቀን እንዲሆንላቸው አዘዘ። በኋላ በ[[317]] ዓም እርሱ [[የንቅያ ጉባኤ]] ጠራ፣ በዚህ ጉባኤ በዚያን ጊዜ በዕብራይስጥ የተገኙት ጸሐፍት ብቻ (አዋልድ መጻሕፍት ሳይሆኑ) በ[[ብሉይ ኪዳን]] እንዲቀበሉ ተስማሙ። ከጥቂት ዓመታት በኋላ ቆስጠንጢኖስ እራሱ ተጠመቀ። ከዚያስ [[የሮሜ ቤተ ክርስቲያን]] የአይሁዶችን «አጭር» ብሉይ ኪዳን የሚያጸድቀው ምንም ቢሆንም፣ እንደ [[አስርቱ ቃላት]] [[ሰንበት]] በ[[ቅዳሜ]] የከበሩት ሁሉ እንደ «አይሁዳውያን» ሀራ ጤቆች በ[[አውሮጳ]] ይቆጠሩ ጀመር።
በዚህ ዘመን ያህል ብዙ ሌሎች ተወዳዳሪ ትምህርቶች በሮሜ መንግሥት ይሄዱ ነበር፣ በተለይም፦
*[[የአሪያን ቤተ ክርስቲያን]] - በመሪያቸው [[አሪዩስ]] ትምህርት ኢየሱስ ወይም ወልድ ከእግዚአብሔር አብ በታች የተለየ አምላክ ነበር እንጂ [[ሥላሴ]]ን አላስተማረም። ይህ እምነት በብዙ [[ጀርመናውያን]] ብሔሮች ለጊዜ ይቀበል ነበር።
*[[ሞንታኒስም]] - ነቢያቸው [[ሞንታኑስ]] «እኔ [[ፓራቅሌጦስ]] ([[መንፈስ ቅዱስ]]) ነኝ» ብሎ ሰበከ።
Line 28 ⟶ 23:
ኢየሱስ አንድ «ተዋሕዶ» ጸባይ (ሰውና አምላክ) ያመነበት ወገን እንዲህ ካልሆነ ፈጣሪ ወደ ፍጥረቱ በፍጹምነት ተዋሕዶ ካልገባ በቀር የሰውን ልጅ አያድንም ነበር ባዮች ነበሩ። ነገር ግን የኢየሱስ «ሁለት ጸባዮች» ትምህርት ወዳጅ ወገን በመጨረሻ በ[[ፓፓ]] [[ኬልቄዶን ጉባኤ]] ([[443]] አም) ስለ ተቀበለ፣ የሮሜ ፓፓ ከሌሎቹ ጳጳሳት (የ[[እስክንድርያ]]፣ የ[[አንጾኪያ]] ጳጳሳት) ተለያየ። እስካሁንም ድረስ ተዋሕዶ የተባሉት አብያተ ክርስቲያናት መጀመርያ ፫ቱ ጉባኤዎች (ንቅያ፣ ቁስጥንጥንያ፣ ኤፌሶን) ብቻ የሚቀበሉ ናቸው እንጂ የኬልቄዶን ጉባኤ አይቀበሉም።
እስከ 777 ዓም ድረስ በ[[ጥምቀት]] ሥርዓት ወደ ክርስትና የገቡት በጠቅላላ በፈቃደኝነትና በሰላም ነበር። ከነዚህ መካከል ብዙ ሕዝቦች ክርስትናን ተቀበሉ ([[የመንግሥት_ሃይማኖት#የክርስትና_መስፋፋት|የክርስትና መስፋፋት]] ይዩ።) በ777 ዓም ግን የ[[ፍራንኮች]] ንጉሥ [[ካሮሉስ ማግኑስ]] የ[[ሳክሶኖች]] ብሔር (በ[[ጀርመን]] የቀሩትን ሕዝብ) በግድና በዛቻ አስጠመቁዋቸው። ጀርመኖች ደግሞ በበኩላቸው ዞረው የ[[ባልቲክ ቋንቋ]] ተናጋሪ ነገዶችን (በተለይ [[ላትቪያ]]፣ [[ሊትዌኒያ]] እና የቀድሞው [[ፕሩሳውያን]]) በጨካኝ ጦሮች አስጠመቁዋቸውና እንደ ባርዮች ያህል አደረጉዋቸው። ከነዚዎች ጉዳዮች በስተቀር ግን በክርስትና ታሪክ በአጠቃላይ አብዛኞቹ ብሔሮች የገቡት በሰላምና በፈቃደኝነት ሆኖዋል።
==ቋንቋዎች==
|