ከ«ጦጣ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
መስመር፡ 27፦
አሁን እንደሚለየው፣ «ጦጣ» ማለት ከ[[ኢትዮጵያ]] ውጭ በአፍሪካና በእስያ የሚገኙ [[ጅራት]] የሌላቸው ከዝንጀሮች ታላላቅ የሆኑ እንስሶች ናቸው።
እነዚህም እንስሶች በሁለት አስተኔዎች ይገኛሉ። አንዱ [[የጊቦን አስተኔ]] ሲሆን በ[[እስያ]] የሚገኙ «ጊቦን» የተባሉ አነስተኛ ጦጣዎች ናቸው። ሌሎቹም የ[[ዘረሰብ]] አባላት ናቸው። ይህም ማለት በ[[ሥነ በራሂ]] ረገድ ከአራዊት ሁሉ ለ[[ሰው ልጅ]] የቀረቡት ናቸው። ዳሩ ግን የሰው ልጅ ብቻ ሌሎቹን ፍጥረቶች ለመግዛት የተዘጋጀ [[አእምሮ]] ስለ ተሰጠ፣ ስለዚህ ትልቅ ልዩነት የሰው ልጅ በተለመደ የጦጣ አይነት አይባለም። ጦጣዎች ሁሉ ደግሞ እንደ ሰው ሳይሆን በጣም የረዘመ [[ክራንቻ]] ጥርሶች
«ጦጣ» የምንላቸው አይነቶች እንግዲህ፦
|