ከ«ጦጣ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
 
መስመር፡ 27፦
አሁን እንደሚለየው፣ «ጦጣ» ማለት ከ[[ኢትዮጵያ]] ውጭ በአፍሪካና በእስያ የሚገኙ [[ጅራት]] የሌላቸው ከዝንጀሮች ታላላቅ የሆኑ እንስሶች ናቸው።
 
እነዚህም እንስሶች በሁለት አስተኔዎች ይገኛሉ። አንዱ [[የጊቦን አስተኔ]] ሲሆን በ[[እስያ]] የሚገኙ «ጊቦን» የተባሉ አነስተኛ ጦጣዎች ናቸው። ሌሎቹም የ[[ዘረሰብ]] አባላት ናቸው። ይህም ማለት በ[[ሥነ በራሂ]] ረገድ ከአራዊት ሁሉ ለ[[ሰው ልጅ]] የቀረቡት ናቸው። ዳሩ ግን የሰው ልጅ ብቻ ሌሎቹን ፍጥረቶች ለመግዛት የተዘጋጀ [[አእምሮ]] ስለ ተሰጠ፣ ስለዚህ ትልቅ ልዩነት የሰው ልጅ በተለመደ የጦጣ አይነት አይባለም። ጦጣዎች ሁሉ ደግሞ እንደ ሰው ሳይሆን በጣም የረዘመ [[ክራንቻ]] ጥርሶች አሉዋቸው።አሉዋቸው፤ እንደ ሰውም ሁሉ ሳይሆኑ በመንጋጋቸው ላይ ምንም የአገጭ አጥንት የላቸውም።
 
«ጦጣ» የምንላቸው አይነቶች እንግዲህ፦
ከ «https://am.wikipedia.org/wiki/ጦጣ» የተወሰደ