ከ«ሰይጣን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 2፦
 
በ[[ኢኦተቤ|ተዋሕዶ ሃይማኖት]] ዘንድ፣ የሰይጣኖች አለቃ ዲያብሎስ አመጸኛ ሆኖ እስከ [[ዕለተ ደይን]] ድረስ ይታስራል። በዕለተ ደይንም በ[[እግዚአብሔር]] ምሕረት ያልዳኑ ሰዎች ሁሉ ከዲያብሎስ ጋር በ[[ገሐነመ እሳት]] ሊቀጡ ነው የሚል እምነት ነው። በአብያተ ክርስትያናት ውስጥ ባሉት ስዕሎች ላይ የዲያብሎስ ቅርጽ ቢታይ፣ ሁልጊዜ እጅና እግሩን ታሥሮ በእሳትም ሐይቅ ተቀምጦ በስቃዩ ጮኾ ይሆናል።
 
ሰይጣን ሌላው ስሙ ዲያብሎስ ነው። ሰይጣን ከመሰይጠኑ በፊት የነበረው ስም ሳጥናኤል ሲሆን በዕብራይስጥ አዛዝኤል ይባላል። "አዛዝ" ማለት "ጥንካሬ" ማለት ሲሆን "ኤል" ማለት አምላክ ማለት ነው፤ "አምላክ ጥንካርዬ ነው" ማለት ነው።
 
{{መዋቅር}}