ከ«ሥነ ኑባሬ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 1፦
'''ሥነ ኑባሬ''' ማለት ስለ ህልውና የሚያጠና የጥናት ዘርፍ ናቸው፤ በሥነ-ኑባሬ ሁለት ነጥቦች አሉ፤ አንዱ አካል ማለትም "ማንነት" ሲሆን ሁለተኛው ህላዌ ማለትም "ምንነት" ነው፤ አካል የህላዌ መገለጫ ሲሆን ህላዌ የአካል መሰረት ነው። ሌላው በሥነ-ኑባሬ ጥናት ውስጥ ሦስት አማራጮች አሉ፤ አንዱ "ነው" ሁለተኛው "አይደለም" ሦስተኛው "የእርሱ ነው" ናቸው፤ ለምሳሌ የፈጣሪ ንግግር ፈጣሪም አይደለም፣ ፍጡርም አይደለም፤ ግን የፈጣሪ ባህርይ ነው፤ ልክ የእኔ ንግግር እኔ ሳልሆን ከእኔም ውጪ ሳይሆን የእኔ ባህርይ ነው።
'''ሥነ ኑባሬ''' አንድ አካል መሰረት ነው። የዚህ ፍልስፍና ዋና አትኩሮት የ [[ኑባሬ]]ን ተፈጥሮ መመርመር ነው።
 
ኑባሬ ማለት የማንነት ተቃራኒ ነው። ምንም ሲባል ባዶ፣ አልባ ፣ ከ[[ኦና]] በላይ ዘልቆ፣ ቁስ አካልም ሆነ፣ ኅዋ፣ ጊዜም ሆነ ብርሃን የሌለበት፣ ባዶ ብቻ ሳይሆን የባዶ መጨረሻ ማለት ነው። ኑባሬ እንግዲህ ከምንም ተቃራኒ የሆነ፣ የሚኖር ወይንም ያለ ማለት ነው።
 
ይሁንና በአንዳንድ ፈላስፋዎች ዘንድ የኑባሬ ትርጉም ከላይ ከተሰጠው የጠበበ ሆኖ ይገኛል። ኑባሬ ማለት [[ክስተት| የክስተቶች]] ተሸካሚ ሆኖ ነገር ግን ክስተቶችን አይጠቀልልም። ለምሳሌ አንድ ሎሚ፣ ቀለሙ፣ ድብሉቡልነቱ፣ ሽታው፣ ወዘተ... የሎሚው ክስተት ሲሆኑ፣ ነገር ግን እነዚህም ባሕርዮች ሁሉ ተሸክሞ የሚገኘው ፣ መኖሩ ወይንም ኑባሬው ይባላል። ስለዚህ ኑባሬው የሎሚው ዲበ አካላዊ ባሕርዮት ሆኖ ይገለጻል ማለት ነው።