ከ«ቤተክርስቲያን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «ቤተክርስቲያን ሦስት ትርጉም ያለው በዘርፍና በባለቤትነት የተጠቃለለ ስም ነው፡፡ አንደኛው ትርጉ...»
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
 
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''ቤተክርስቲያን''' ሦስት ትርጉም ያለው በዘርፍና በባለቤትነት የተጠቃለለ ስም ነው፡፡
 
በዘርፍና በባለቤትነት የተጠቃለለ
* አንደኛው ትርጉም ፡- የክርስቲያን ቤት የክርስቲያን መሰብሰቢያ የክርስቲያን መገኛ ማለት ነው፡፡ ይህም ማለት ክርስቲያኖች የሚጸልዩበት ሥጋ እና ደሙን የሚቀበሉበት የሚሰግዱበት ከ[[እግዚአብሔር]] ጋር የሚገናኙበት የ[[ጸሎት]] ቤት ማለት ነው፡፡ (ኢሳ. 56፡7፤ ኤር. 6፡10-16፤ ማቴ. 21፡13፤ ማር. 11፡17፤ ሉቃ. 19፡46 )
ስም ነው፡፡
 
አንደኛው ትርጉም ፡- የክርስቲያን
* ሁለተኛ ትርጉም ፡- የክርስቲያን ወገን ክርስቲያን ሁሉ የሚጠራበት ስም ነው፡፡ ‹‹ ቤተ እስራኤል፣ ቤተ ያዕቆብ፣ ቤተ አሮን በማለት የሚጠሩት፡፡ (መዝ. 117፡3፤ ማቴ. 16፡18)
ቤት የክርስቲያን መሰብሰቢያ
 
የክርስቲያን መገኛ ማለት ነው፡፡
* ሦስተኛ ትርጉም ፡- ቤተክርስቲያን ሲል ምዕመናን ነው፡፡ ይህም ማለት ቤተክርስቲያን ከ[[ክርስቶስ]] የተገኘ እንደሆነ ነው፡፡ የክርስቲያን ወገኖች ቤተመቅደስ ማለት ነው፡፡ የእያንዳንዱ የክርስቲያኖችን ሰውነት የሚያመላክት ነው፡፡ [[ቅዱስ ጳውሎስ]] ‹‹የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ እንደሆናችሁ አታውቁምን›› 1ኛ ቆሮ. 3፡101
ይህም ማለት ክርስቲያኖች
 
የሚጸልዩበት ሥጋ እና ደሙን
{{መዋቅር}}
የሚቀበሉበት የሚሰግዱበት
 
ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኙበት
[[መደብ:ክርስትና]]
የጸሎት ቤት ማለት ነው፡፡ (ኢሳ.
56፡7፤ ኤር. 6፡10-16፤ ማቴ.
21፡13፤ ማር. 11፡17፤ ሉቃ. 19፡
46 )
ሁለተኛ ትርጉም ፡- የክርስቲያን
ወገን ክርስቲያን ሁሉ የሚጠራበት
ስም ነው፡፡ ‹‹ ቤተ እስራኤል፣ ቤተ
ያዕቆብ፣ ቤተ አሮን በማለት
የሚጠሩት፡፡ (መዝ. 117፡3፤ ማቴ.
16፡18)
ሦስተኛ ትርጉም ፡- ቤተክርስቲያን
ሲል ምዕመናንን ነው፡፡ ይህም
ማለት ቤተክርስቲያን ከክርስቶስ
የተገኘ እንደሆነ ነው፡፡ የክርስቲያን
ወገኖች ቤተመቅደስ ማለት ነው፡፡
የእያንዳንዱ የክርስቲያኖችን
ሰውነት የሚያመላክት ነው፡፡
ቅዱስ ጳውሎስ ‹‹የእግዚአብሔር
ቤተመቅደስ እንደሆናችሁ
አታውቁምን›› 1ኛቆሮ. 3፡101