8,739
edits
No edit summary |
ጥNo edit summary |
||
ፊታውራሪ '''ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም''' የ[[ኢትዮጵያ የሥነ]] ጽሑፍና የመንግሥት ሰው ነበሩ።
ለጊዜ የ[[ጅጅጋ]] እና የ[[ጨርጨር]] በአገረ ገዥነት ካገለገሉ በኋላ፣ በጅሮንድ (በኋላ ፊታውራሪ) ተክለ ሐዋርያት በ[[1923]] ዓም ከ[[ኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት]] ደራሲዎች ዋናው ሆኑ። አጼ [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] በጻፉት ''[[ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ]]'' ውስጥ አንድ ወሳኝ ምዕራፍ ፴ «የሕገ መንግሥትን ትርጓሜ ስለ ማስረዳት።» በሙሉ ከበጅሮንድ ተክለ ሐዋርያት ቃላት ጠቀሱዋቸው። በዚህም ሰዓት ለጥቂት ወሮች በጅሮንድ ተክለ ሐዋርያት [[የገንዘብ ሚኒስትር]] ሆነው አገለገሉ።
{{መዋቅር-ታሪክ}}
|
edits