ከ«ወሎ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Language Corrections |
No edit summary |
||
መስመር፡ 2፦
የወሎ ድንበር በየዘመኑ የመስፋት እና የመጥበብ ሁኔታዎች የሚታይበት ሲሆን በአንዳንድ የታሪክ አጋጣሚዎች እስከ [[አሰብ]] ድረስ ይሰፋ ነበር፡፡ ከ[[ጣልያን]] ጦርነት ቀጥሎ በ[[1933]] ዓ.ም. [[አምሐራ ሳዩንት]]፣ [[አዛቦ]]፣ [[ላስታ]]፣ [[ራያ]]፣ [[ዋግ]] እና [[የጁ]] ይፋዊ የወሎ ግዛቶች ሆኑ። ወሎ እጅግ ሰፊ የሚባል አውራጃ የነበረ ሲሆን በስፋቱም ከሀረርጌ፣ ከባሌ እና ከሲዳሞ በመቀጠል በአራተኛ ደረጃ ላይ የቀመጣል ስፋቱም 79,4002 ስኩየር ኪሎሜትር ነበር፡፡
በ[[1987]] ዓ.ም [[ኢህአዴግ]] የ[[ደርግ]]ን
ዶ/ር [[ዶናልድ ሌቪን]] "የአሁኗን ኢትዮጵያ የሰሯት ወሎዎች (ቤተ አምሀራዎች) ናቸው፣ ልታመሰግኗቸው ይገባል"ይላል፡፡
|