ከ«ምጽራይም» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ Bot: Changing ግብፅ to |
No edit summary |
||
መስመር፡ 5፦
አባ [[አውሳብዮስ]] በጻፉት ዜና መዋዕል ዘንድ፣ የድሮ ግብጻዊው ባለታሪክ [[ማኔጦን]] (3ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.) ስለ ኋለኞቹ ግብጻውያን ሲጽፍ፣ ይኮሩበት የነበረው የታላቁ ጥንት ዘመን ከ[[ማየ አይህ]] አስቀድሞ እንዳለፈ፣ በኋላም በዚያው አገር ዳግመኛ ከሠፈረበት ከካም ልጅ ምጽራይም በውኑ እንደ ተወለዱ ጽፎ ነበር። ተመሳሳይ ታሪክ በ[[እስላም]] ጸሐፊዎች በግብጻዊው [[እብን አብድ ኤል-ሀከም]] እና በፋርሳውያን [[አል-ታባሪ]]ና [[ሙሐመድ ቈንዳሚር]] መጻሕፍት ሲገኝ፣ [[ፒራሚዶች]]፣ [[የጊዛ ታላቅ እስፊንክስ|እስፊንክስ]] ወዘተ. ሁሉ የተሠሩ ከጥፋት ውኃ በፊት በኖሩት ክፉ ዘሮች ሆኖ፣ ከዚያ በኋላ ግን አገሩ ለካም ተወላጅ ለምጽራይም (ማሣር ወይም መሥር) ተሠጠ ብለው ጻፉ። በነዚህም ደራስያን ዘንድ የመሥር ዕድሜ እስከ 700 መቶ አመት ድረስ ደረሰ።
በ[[ፊንቄ አፈ ታሪክ]]
በዕብራይስጥ ስዋሰው «-''አዪም''» የሚለው ባዕድ መድረሻ የድርብ ቁጥር ምልክት ሲሆን ስሙ 'ሁለት ምድሮች' ይመስላል፤ የዚህም ትርጉም በ[[ጥንታዊ ግብጽኛ]] «-''ታ-ውይ''» ነው። ከ[[
ጸሓፊው [[ጊዮርጊስ ስንቄሎስ]] (800 ዓ.ም. አካባቢ) አስተሳሰብ ግን ምጽራይም [[የግብጽ ቀድሞ ዘመን መንግሥት]] የመሠረተው ፈርዖን [[መኔስ]] እንደ ነበረ ገመተ።
== ሌሎች አጻጻፎች ==
|