ከ«ጥምቀት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

4 bytes added ፣ ከ5 ዓመታት በፊት
no edit summary
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
'''የጥምቀት በዓል''' በ[[ክርስትና]] ኃይማኖት ተከታዮች በተለይም [[የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን]]፣ [[ኢየሱስ ክርስቶስ]] በ[[30|፴]] ዓ/ም በፈለገ [[ዮርዳኖስ]] በመጥምቁበ[[መጥምቁ ዮሐንስ]] እጅ በ[[ዮርዳኖስ]] ባሕር የተጠመቀበትን ዕለት የሚያስታውሰው፣ ኤጲፋንያ በመባልም የሚታወቀው ደማቅ በዓል ነው። መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው። የኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት ታሪክ የሚገኘው በ[[ማቴዎስ ወንጌል]] ምዕራፍ ፫ ቁ ፲፫–፲፯ ውስጥ ነው።
 
በአገራችን፣ [[ጥር ፲]] ቀን፣ በከተራ፣ በገጠር ወራጅ ውሃ የሚከተርበት፣ ታቦታት ከየአቢያተ ክርስቲያናቱ በዓሉ ወደሚከበርበት ቦታ በምዕመናን ታጅበው በዘፈንና በሆታ ይሄዳሉ። እዚያም በየተዘጋጀው ድንኳን እንዲያርፉ ተደርጎ ሌሊቱን እዛው ያሳልፋሉ።በከተሞች ግን ሰው ሰራሽ ግድብ ይሰራል።
8,739

edits