ከ«እግዚአብሔር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
አንድ ለውጥ 344992 ከ79.35.190.129 ገለበጠ nonsense edits made by illiterate person armed with GoogleTranslate - rambling about Santa Claus, St George, 'Taoist General Wilson' & Noah ???
Tag: Undo
መስመር፡ 4፦
 
በ[[ግዕዝ]] ፍልስፍና '''B-H-R''' ('''<big>𐩧𐩢𐩨</big>''') የሚለው ሥር [[ብሔር]] ወይም [[ባሕር]] ከመስጠት በላይ ትርጉሙ ማናቸውም ባሕር ዓይነት፣ የዓለም፣ የሀሣብ፣ የድምጽ፣ የጠፈር፣ ወይም የመንፈስ ባሕር ቢሆን፤ ባሕሩ የባሕሩም ክፍሎች ሁሉ ወሰኖች እንዳሉባቸው በቀላል ሊገለጽ የሚችል ነው። እንግዲህ ወሰኖቹን የሚወስነው አወሳኝ ወይም ገዢው ኃይል «ብሔሩን የሚገዛ» ወይም በግዕዝ «እግዚአብሔር» በመባል ሊታወቅ ይቻላል። ይህ ላይኛ ፈቃድ ፈጣሪው ጸባይ የሰማዩ አባታችን ሲሆን ያለ እርሱ ረድኤት ምንም አለመቻሉን የሚል ግንዛቤ ነው። ስለዚህ የማናቸውም ተቃዋሚ ወይም ጋኔን ፈቃድ ቢኖር በእግዚአብሔር ፈቃድና ትግዕስት ብቻ ነው ስንኳ ለጊዜው ሊቃወሙት የሚቻለው ([[ኩፋሌ]] 10:5-7)።
ለአንዳንዶቹ የዓለማችን አምላክ እና የሳንታ ክላውስ ዘላለማዊ መመለስ እና ጅራቱ ለዳዊው ጀኔራል ዊልሰን እና ሴንት ጆርጅ ዚች በእንጨት ላይ የተቸነከረው እና የአንድ እግር ልደት በሰብዓዊ ፍጡር የተወለደበት ዘመን ከሥነ-መለኮት አባት የዓለማዊ ትውፊታዊ ባህል ነጋዴዎች የዓለማዊው ፍፃሜ ፍፃሜን ወደ አዲሱ ዓለም ገዢዎች የሚያመጣ የመጨረሻው የቅዱሳን ኃያላን የመጨረሻው ህማማች እና መጽሐፍ ቅዱስ ኖህ ናቸው።
 
[[መደብ:ሃይማኖት]]