ከ«ባኃኢ እምነት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 10፦
 
[[ስዕል:‘Abdu’l-Bahá portrait.jpg|300px|thumb|left|አብዱል-ባሃ፣ የመስራቹ የባሃኦላህ ልጅ]]
ባሃኦላህ በ[[1884]] ዓም ካረፈ በኋላ፣ ልጁ [[አብዱል-ባሃ]] የባሃይ እምነት እንቅስቃሴ መሪ እስከ [[1914]] ዓም ሆነ። በ1914 ዓም የአብዱል-ባሃ ልጅ-ልጅ፣ [[ሾጊ ኤፈንዲ]]፣ እስከ [[1949]] ዓም መሪነቱን ወረሰው። በነዚህ ዓመት በባሃኦላህ ተወላጆች መካከል ብዙ ክርክሮችና ችግሮች ነበሩ፤ ብዙዎቹም በአብዱል-ባሃ ወይም በሾጊ ኤፌንዲ ቃል ከእንቅስቃሴው ተወገዙ። በ1949 ዓም ሾጊ ኤፈንዲ ያለ ወራሽ ሲያርፍ፣ የባሃይ መሪዎች ከዚያ ወዲያ ማናቸውም አንድያ ላይኛ መሪ እንዳይኖርባቸው ወሰኑ። ከዚያ በኋላ የባሃይ እምነት ላይኛ ሥልጣን በ[[ሃይፋ]]፣ [[እስራኤል]] የሚገኘው [[የባሃይ እምነት አለም አቀፍ ፍርድ ቤት]] ሆኖአል፣ በብዙ አገራት ውስጥ ብዙ በጎ አድራጎት የሚፈጽም ሰላማዊ ሃይማኖት ሆኖአል። የሾጊ ኤፈንዲ መበሊት [[ሩሒዪህ ኻኑም]] ከባሃይ እምነት አለቆች አንድዋ ሆና [[ኢትዮጵያ]]ንም በ[[1961]] ዓም ስትጎበኝ፣ስትጎብኝ፣ በንጉሠ ነገሥት በሰላማዊነት ተቀበለች።
 
==ትምህርቶች==
[[ስዕል:Ruhiyyih-khanum.jpg|250px|thumb|ሪሂዪህ ኻኑም (ልደት ስም፦ ሜሪ ማክስዌል) የሾጊ ኤፌንዲ ካናዳዊት ሚስት]]
በባሃይ እምነት ዘንድ፣ የእምነቱ መሥራች ባኃኦላህ እንደ «የአምላኩ ክስተት» እና «የተመለሰው ኢየሱስ» እስካሁን ድረስ ይታያል። «ባብ» ደግሞ በባሃይ እምነት ውስትውስጥ በ[[ዮሐንስ መጥምቁ]]ና በ[[ኤልያስ]]ም መንፈስ የመጣ ነቢይ እንደ ነበር ይታመናል።
 
«የአምላኩ ክስተት» በየሺሁ ዓመታት ያህል ከሰማይ እንደሚላክ ይታመናል፤ ከባኃኦላህ ቀድሞ በታሪክ የተላኩት «የአምላክ ክስተቶች» [[አዳም]]፣ [[ኖኅ]]፣ [[ክሪሽና]]፣ [[ሙሴ]]፣ [[አብርሃም]]፣ [[ዞራስተር]]፣ [[ጎታማ ቡዳ]]፣ ኢየሱስና ሙሀመድ ይጠቀላሉ። ከባሃኦላህ ዘመን ከአንድ ሺህ አመት በኋላ፣ ወደፊት የሚከተለው «የአምላኩ ክስተት» እንደሚደርስ ይታመናል።