ከ«ባኃኢ እምነት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
|||
መስመር፡ 10፦
[[ስዕል:‘Abdu’l-Bahá portrait.jpg|300px|thumb|left|አብዱል-ባሃ፣ የመስራቹ የባሃኦላህ ልጅ]]
ባሃኦላህ በ[[1884]] ዓም ካረፈ በኋላ፣ ልጁ [[አብዱል-ባሃ]] የባሃይ እምነት እንቅስቃሴ መሪ እስከ [[1914]] ዓም ሆነ። በ1914 ዓም የአብዱል-ባሃ ልጅ-ልጅ፣ [[ሾጊ ኤፈንዲ]]፣ እስከ [[1949]] ዓም መሪነቱን ወረሰው። በነዚህ ዓመት በባሃኦላህ ተወላጆች መካከል ብዙ ክርክሮችና ችግሮች ነበሩ፤ ብዙዎቹም በአብዱል-ባሃ ወይም በሾጊ ኤፌንዲ ቃል ከእንቅስቃሴው ተወገዙ። በ1949 ዓም ሾጊ ኤፈንዲ ያለ ወራሽ ሲያርፍ፣ የባሃይ መሪዎች ከዚያ ወዲያ ማናቸውም አንድያ ላይኛ መሪ እንዳይኖርባቸው ወሰኑ። ከዚያ በኋላ የባሃይ እምነት ላይኛ ሥልጣን በ[[ሃይፋ]]፣ [[እስራኤል]] የሚገኘው [[የባሃይ እምነት አለም አቀፍ ፍርድ ቤት]] ሆኖአል፣ በብዙ አገራት ውስጥ ብዙ በጎ አድራጎት የሚፈጽም ሰላማዊ ሃይማኖት ሆኖአል። የሾጊ ኤፈንዲ መበሊት [[ሩሒዪህ ኻኑም]] ከባሃይ እምነት አለቆች አንድዋ ሆና [[ኢትዮጵያ]]ንም በ[[1961]] ዓም
==ትምህርቶች==
[[ስዕል:Ruhiyyih-khanum.jpg|250px|thumb|ሪሂዪህ ኻኑም (ልደት ስም፦ ሜሪ ማክስዌል) የሾጊ ኤፌንዲ ካናዳዊት ሚስት]]
በባሃይ እምነት ዘንድ፣ የእምነቱ መሥራች ባኃኦላህ እንደ «የአምላኩ ክስተት» እና «የተመለሰው ኢየሱስ» እስካሁን ድረስ ይታያል። «ባብ» ደግሞ በባሃይ እምነት
«የአምላኩ ክስተት» በየሺሁ ዓመታት ያህል ከሰማይ እንደሚላክ ይታመናል፤ ከባኃኦላህ ቀድሞ በታሪክ የተላኩት «የአምላክ ክስተቶች» [[አዳም]]፣ [[ኖኅ]]፣ [[ክሪሽና]]፣ [[ሙሴ]]፣ [[አብርሃም]]፣ [[ዞራስተር]]፣ [[ጎታማ ቡዳ]]፣ ኢየሱስና ሙሀመድ ይጠቀላሉ። ከባሃኦላህ ዘመን ከአንድ ሺህ አመት በኋላ፣ ወደፊት የሚከተለው «የአምላኩ ክስተት» እንደሚደርስ ይታመናል።
|