ከ«ባኃኢ እምነት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 5፦
የባሃይ እምነት መነሻ ከ[[ሺዓ እስልምና]] ውስጥ ይቆጠራል። በሺዓ ውስጥ፣ እንዲሁም በፋርስ አገር ያብዛኞቹ ክፍል ውስጥ፣ «[[የአሥራሁለተኞቹ ወገን]]» ሲባሉ ይሄ ማለት የነቢዩ [[ሙሃመድ]] 12ኛው ተከታይ ወራሽ ወይም [[ኢማም]]፣ [[ሙሃመድ አል-ማህዲ]]፣ በ5ኛው አመተ እድሜ በ[[866]] ዓም ሳይሞት እንደ ተሰወረ፣ ወደፊትም በመጨረሻ ቀናት ለአለም ፍጻሜ ትግል ከ[[ኢሳ]] ([[ኢየሱስ]]) ጋር ይታያል። ይህ እምነት በ[[እስልምና]] ትንቢቶች ላይ ይመሠረታል። «የ12ኞቹ ወገን» አማኖች እንግዲህ ከ866 ዓም ጀምረው ለዚሁ [[ማህዲ]] ዳግመና እንዲመልስ ጠብቀዋል።
 
በ[[1816]] ዓም በፋርስ፣ [[አህመድ ሻይኽ]] የተባለ መምህር የ[[ሻይኺስም]] እንቅስቃሴ መሠረተ፣ ይህም ወገን በተለይ የተነበየ ማህዲን ስለ ማግኘት ልዩ ትኩረት ይሰጥ ነበር። በ[[1836]] ዓም የሻይኺስም አማኞች በመላው ፋርስ ማህዲውን ለማግኘት ወጥተው፣ አንድ «ሲዪድ አሊ ሙሐመድ» የተባለ ወጣት አገኝተው «እኔ ለማህዲው መንፈሳዊው በር (ወይም [[ባብ]]) ነኝ» አላቸው። ሰውዬውም ከዚያ ጀምሮ «ባብ» በመባል ታውቀዋል፣ እንቅስቃሴውም «[[ባቢስም]]» ይባል ጀመር። ከትንሽ ጊዜ በኋላ ''ባብ'' እራሱ የሠወረውየተሠወረው ማህዲ እንደ ነበር ለተከታዮቹ አዋጀ፣ ከዚያም በኋላ ባብ «የአዲሱ ዘመን ነቢይ» በመጨረሻም «የአምላኩ ክስተት» መሆኑን በአዋጆች ገለጸ። ከዚህስ በኋላ የፋርስ ባለሥልጣናት ከ[[ቁርዓን]] በ[[ሺርክ]] እንደ ወጣ እንደ ረባሽ ወይም ሀረጤቃ ቆጥረውት አሠሩትና በ[[1842]] ዓም ይሙት በቃ ፈረዱበት።
 
ባብ «የአዲሱ ዘመን ነቢይ» እየተባለ፣ «የአምላኩ ክስተት ሊመጣ ነው» ስለ ነበየ፣ ከማረፉ ቀጥሎ ቢያንስ ሃያ ሰዎች ደግሞ «እኔ የአምላኩ ክስተት ነኝ» ብለው አሳወቁ። ሚርዛ ሁሰይን አሊ-ኑሪ፣ ወይም ባሃኦላህ ከባቢስም አማኞች አንዱ ሆኖ የፋርስ ባለሥልጣናት ካሠሩት መካከል ነበር። ከእስር ቤት ሲወጣ ከፋርስ በስደት ወደ [[ኦቶማን መንግሥት]] ተባረረ፤ በዚያም አገር የባቢስም አማኞች ቅሬታ መሪና ጸሓፊ ሆነ። በ1855 ዓም ባሃኦላህ የተነበየው «የአምላክ ክስተት» እንደ ነበር ያወራ ጀመር፣ ከዚህም በኋላ አዲሱ ሃይማኖት «ባቢስም» ሳይሆን «ባሃይ እምነት» በመባል ይታወቅ ጀመር። ባሃኦላህ ደግሞ «እኔ የአምላኩ ክስተትና የተመለሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነኝ» የሚሉ ደብዳቤዎች ለ[[ሮሜ]] [[ፓፓ]]፣ ለ[[ንግሥት ቪክቶሪያ]]፣ እንዲሁም ለ[[ፈረንሳይ]]፣ [[ሩስያ]]፣ [[ኦስትሪያ-ሀንጋሪ]]፣ [[ጀርመን]] ወዘተ. መሪዎች ይልክ ነበር።
 
[[ስዕል:‘Abdu’l-Bahá portrait.jpg|300px|thumb|left|አብዱል-ባሃ፣ የመስራቹ የባሃኦላህ ልጅ]]
ባሃኦላህ በ[[1884]] ዓም ካረፈ በኋላ፣ ልጁ [[አብዱል-ባሃ]] የባሃይ እምነት እንቅስቃሴ መሪ እስከ [[1914]] ዓም ሆነ። በ1914 ዓም የአብዱል-ባሃ ልጅ-ልጅ፣ [[ሾጊ ኤፈንዲ]]፣ እስከ [[1949]] ዓም መሪነቱን ወረሰው። በነዚህ ዓመት በባሃኦላህ ተወላጆች መካከል ብዙ ክርክሮችና ችግሮች ነበሩ፤ ብዙዎቹም በአብዱል-ባሃ ወይም በሾጊ ኤፌንዲ ቃል ከእንቅስቃሴው ተወገዙ። በ1949 ዓም ሾጊ ኤፈንዲ ያለ ወራሽ ሲያርፍ፣ የባሃይ መሪዎች ከዚያ ወዲያ ማናቸውም ላይኛ መሪ እንዳይኖርባቸው ወሰኑ። ከዚያ በኋላ የባሃይ እምነት ላይኛ ሥልጣን በ[[ሃይፋ]፣ [[እስራኤል]] የሚገኘው [[የባሃይ እምነት አለም አቀፍ ፍርድ ቤት]] ሆኖአል፣ በብዙ አገራት ውስጥ ብዙ በጎ አድራጎት የሚፈጽም ሰላማዊ ሃይማኖት ሆኖአል። የሾጊ ኤፈንዲ መበሊት [[ሩሒዪህ ኻኑም]] ከባሃይ እምነት አለቆች አንድዋ ሆና [[ኢትዮጵያ]]ም በ[[1961]] ዓም ስትጎበኝ፣ በንጉሠ ነገሥት በሰላማዊነት ተቀበለች።
 
==ትምህርቶች==