ከ«ጋሞጐፋ ዞን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''ጋሞጐፋ ዞን''' በ[[ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል]] ሥር ከሚተዳደሩት ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች አንዱ ነው። ዋና ከተማዉከተማው [[አርባ ምንጭ]] ነዉ።ነው። የዞኑ [[የስራ ቋንቋ]] [[አማርኛ]] ነዉ።ነው። በዞኑ ዉስጥውስጥ ሶስት ብሔሮች አሉ እነሱም '''ጋሞጎፋ'''፣ [[ጊዲቾ]] እና [[ዜይሴ]] ናቸው። በ[[1999]] ዓ.ም ጀምሮ ፈጣን እድገት እያሳየ ቢሆንም የሕዝቡን ጥያቄ በሚገባ አይመለስም። ሁሉም ብሔረሰቦች [[ጋሞኛ]] መናገር እየቻሉ አይችሉም ተብለው በገዛ ቋንቋቸው አለመማር፤ የስራ ቋንቋ አለማድረጉ አንደኛው ነው። በተረፈ በዚህ [[ዞን]] ዉስጥውስጥ አኩሪና ውብ [[የተፈጥሮ ሀብቶች]] አሉ። ከእነሱም መካከል [[አባያ ሐይቅ]]፣ [[ጫሞ ሐይቅ]] [[አዞ እርባታ]] [[ነጭ ሳር]] ይገኙበታል።ጋሞጐፋይገኙበታል። ጋሞጐፋ አስተዳደር [[የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር|ኢሕአዴግ]] የፈጠረውን መልካም አሰራር መጠቀም አልቻለም።
 
[[መደብ:የኢትዮጵያ መልክዐ ምድር]]