ከ«ልድያ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ Removing Link GA template (handled by wikidata) |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 51፦
* [[ሣድያቴስ]] (629-618 ክ.በ. ገዳማ) - ሄሮዶቱስ እንዳለው ይህ ንጉስ ከ[[ሜዶን]] ነገሥታት ጋር ታግለው ኪሜራውያንንም ከእስያ አባርረው [[ስምርንስ]]ንም ይዘው፣ [[ሚጢሊኒ]]ን ወረሩት።
* [[2ኛ አልያቴስ]] (618-568 ክ.በ.) - የሜዶን ንጉስ [[ኩዋክሻጥራ]] ልድያን ባጠቃ
* [[ቅሮይሶስ]] (568-554 ክ.በ.) - ከዚህ ንጉስ የተነሣ 'እንደ ቅሮይሶስ ሃብታም' ዘይቤ ሆኗል። ቅሮይሶስ በፋርስ ንጉሥ በ2ኛ ቂሮስ ላይ ጦርነት አድርገው በ554 ክ.በ. ተሸንፈው ከዚያ የልድያ መንግሥት ጨረሰና የፋርስ መንግሥት ክፍላገር ሆነ።
መስመር፡ 60፦
=== የመቄዶንና የግሪኮች ዘመን ===
* የፋርስ መንግሥት ለ[[መቄዶን]] ንጉሥ ለ[[ታላቁ እስክንድር]] በወደቀበት ወቅት ልድያ የክፍላገር ስም ሆኖ ቆየ። እስክንድርም ሲሞት መንግሥቱም በአለቆቹ በተከፋፈለው
=== የሮማ መንግሥት ===
ሮማውያን ሰርዴስን በገቡበት
ዙሪያው ቶሎ የ[[አይሁድ]] ሠፈረኞችንና የ[[ክርስትና]] ተከታዮችን አገኘ። በ[[ሐዋርያት ሥራ]] 16:14 መሠረት፣ አንዲት ቀይ ሐር ሻጭ ከ[[ትያጥሮን]] 'ልድያ' ተባለች፣ ትያጥሮንም ቀድሞ 'ልድያ' በተባለ አውራጃ ነበረ። በ[[3ኛ ክፍለ ዘመን]] ዓ.ም. ክርስትና ከ[[ኤፌሶን]] መቀመጫ በአገሩ ውስጥ ቶሎ ተስፋፋ።
|