ከ«ድቡልቡል ትል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 6፦
እጅግ ደቂቅ ዘአካል የሆኑት አይነቶች የትም ቦታ ይገኛሉ ሲባል ይህም በ[[ላይኛ አፈር]]፣ በ[[ውቅያኖስ]]፣ ወይም በሌላ ሕይወት ውስጥ አሉ ማለት ነው። በ[[1906]] ዓም ሳይንቲስቱ [[ኔሰን ካብ]] እንዳለ፣
 
:::«ባጭሩ፣ በአለም ውስጥ ያለው ቁስ ሁሉ፣ ከድቡልቡል ትል በቀር፣ ወደ ሌላ አለም ቢጠረግ ኖሮ፣ አለማችን ደብዛዛ ሆኖ ሊታወቅ የሚችል ገና ቀርቶ ይሆን ነበር። እኛም፣ ሥጋ የሌለን መናፍስት ሁነን፣ ከዚያ ልንመርምረው ብንችል ኖሮ፣ ተራሮቹ፣ ኮረብቶቹ፣ ሸለቆቹ፣ ወንዞቹ፣ ሐይቆቹና ባሕሮቹ በድቡልቡል ትል ሰፈፍ ተወክለው እናገኛቸው ነበር። የመንደሮች ሥፍራ ሊፈታ ይችል ነበር፣ ለያንዳንዱ ሰዎች ስብስብ፣ በተመሳሳይ መጠን የድቡልቡል ትል ስብስብ ይኖር ነበርና። ዛፎች፣ መንገዳችንንና ጎዳናችንን ወክለው፣ በቅርጽ ተርታዎች ገና ይቆሙ ነበር። የተለያዩት [[አትክልት]]ና እንስሶች ሥፍራ ገና ሊፈታ ይችል ነበር። በቂ ዕውቀትም ለኛ ቢኖረን ኖሮ፣ የቀድሞ ድቡልቡል ትል ተውሳኮቻቸውን በመመርመር ዝርዮቹም ስንኳ ብዙ ጊዜ ሊታወቁ ይቻል ነበር።»
 
[[መደብ:እንስሳት]]