ከ«መለስ ዜናዊ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
No edit summary
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ
መስመር፡ 25፦
'''መለሰ ዜናዊ''' (የትውልድ ስማቸው '''ለገሠ ዜናዊ አስረስ''') ([[ሚያዝያ ፴]] ቀን [[1947|፲፱፻፵፯]] ዓ/ም - [[ነሐሴ ፲፬]] ቀን [[፳፻፬]] ዓ/ም) የ[[ኢትዮጵያ]] የፖለቲካ ሰው ነበሩ። በ[[አድዋ]] [[ትግራይ]] የተወለዱ ሲሆን ከ[[1987|፲፱፻፹፯]] ዓ/ም አንስተው እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ በኢትዮጵያ የጠቅላይ ሚኒስትር ሥልጣን በከፍተኛው የአመራር ቦታ ላይ ነበሩ። የ[[ኢህአዴግ]]ና የ[[ሕውሓት]] ሊቀመንበር በመሆን ኢህአዴግ ስልጣን ላይ ከወጣ ጀምሮ ቆይተዋል።
 
አቶ መለስ ዜናዊ. አባታቸውሌባ መንግስት ነበሩ።አባታቸው (አቶ ዜናዊ አስረስ<ref>http://ethiopiazare.com/the-news-50/the-news/289-meles-father</ref>) የትግራይ ተወላጅ ሲሆኑ፣ በእናታቸው በኩል ደግሞ [[ኤርትራዊ]] ናቸው።
 
መለስ በታወቀው ጀነራል ዊንጌት 2ኛ ደረጃ ተምህርት ቤት የተማሩና ከአጼ አህለስላሴ የኮከብ ተማሪዎች ሽልማት የተሸለሙ፣ ከዛም ወደ በረሃ ወርደው በታጋይነት ከመሰለፍቸው በፊት፤ የአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ሜዲካል ፋክልቲ ተማሪ ነበሩ።  ትግርኛ፣አማርኛና፡ እንግሊዝኛ አቀላጥፈው መናገር ይችላሉ።